ልብ-ወለድ
የሰው ልጅ ዛሬ ከደረሰበት ወይም ከቆመበት ቦታ ታሪኩ አይጀምርም፡፡ ወደ ኋላ የሚተረተር፣ የሚጎለጎል ቱባ መምጫና መገለጫ አለው፡፡ እነሆ ታሪክ … አባቴ እናቴን አገባት፡፡ ክብር ዘበኛውና የቤት እመቤቷ ተጋብተው ሲወልዱ - ሲወልዱ - ሲወልዱ - ሲወልዱ - ሲወልዱ … አስራ ስድስተኛ…
Read 5437 times
Published in
ልብ-ወለድ
በ1970ዎቹ አካባቢ ነበር መስፍን ሀርዲመን በኮሎኔል የወታደሮች ቡድን ወደ ፈረንሳይ የተመለሰው፡፡ ወጣቱ መስፍን መሳሪያውን ትከሻው ላይ ጣል አድርጐ፣ ኮፍያውን አይኖቹ ድረስ ደፍቶ እጆቹን በግራ ቀኝ ኪሱ ከቶ ከአንድ መጠጥ ቤት በር ላይ አቀርቅሮ ቆመ፡፡ አይኖቹን መሬት ላይ ሰክቶ የገጠማቸውን እጅግ…
Read 3866 times
Published in
ልብ-ወለድ
የሆነ ያልገባው ነገር አለ፡፡ ስለ ህይወቱ? … ስለ እናቱ? በተለይ ስለ አባቱ? … በጥቂቱ ደግሞ ስለ ትምህርቱ፡፡ እንደ ድሮው አይደለም እሱነቱ፡፡ “ኤሊየን” ስለመሆኑ እንደ ድሮው ከዚህ ስምንት አመት በፊት አያምንም፡፡ እንኳንስ… አፍ አውጥቶ መናገር፡፡ የአስራ አንደኛ ክፍል ትምህርት እንደሚወራለት ከባድ…
Read 4694 times
Published in
ልብ-ወለድ
መንደርደሪያ ሶቅራጥስ እንደሚከተለው ይላል፡ ‹‹ፍቅር መሀል ቤተኛ መንገድ ነው፡፡ የፍቅር ሃይል የሚያገለግለው ሰውን ወደ እግዚአብሔር፣ እግዚአብሔርን ደግሞ ወደ ሰው ለማድረስ ነው፡፡ የሰውን ልጅ ፀሎትና መስዋእት ወደ ሰማይ የሰማይን ምላሽ ለሰው ፀሎትና መስዋዕት ወደ ምድር መልሶ የሚተሳሰረው በፍቅር መንገድ ነው፡፡ በሁለቱ…
Read 8590 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዕድሜዬ በአርባዎቹ አጋማሽ ላይ ነበር፡፡ ከዚህ ቀደም የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አባል ነበርሁ፡፡ ኦጋዴን ኖሬአለሁ፡፡ ሰራዊቱ ውስጥ ምድብ ሥራዬ የነበረው ሾፌርነት ነው፡፡ ሰራዊቱን በየግንባሩ አጓጉዛለሁ፡፡ አንድ ቀን በጉዞ ላይ እያለን፣ ትከሻዬ ላይ ከባድ አረር መታኝና በረጅም ጊዜ ህክምና ተረድቼ በፈጣሪ ዕርዳታ…
Read 4196 times
Published in
ልብ-ወለድ
የታላቄ ታላቅ እህቴ ድሮም ግዴለሽ ነበረች፡፡ አሁንም ያው ነች፡፡ እንዲያውም ሳይብስባት ይቀራል? ከአሥራ አንድ ዓመት ቆይታ በኋላ ወደሀገሯ ስትመለስ እስቲ ማንን ገደለ… መጥቻለሁ ብላ ቢያንስ ቢያንስ ስልክ ብትደውል፡፡ ትናንት ደውላ “ከመጣሁ አንድ ሳምንት ሆኖኛል” አትለኝም? አቤት የተናደድኩት መናደድ! “አብረውኝ የመጡ…
Read 3869 times
Published in
ልብ-ወለድ