ልብ-ወለድ
የህይወት ትርጉም ምንድነው? በሚል እብከነከን ነበር፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህይወት ትርጉም ኖራት፣ አልኖራት የራስዋ ጉዳይ! በሚል ትቼዋለሁ፡፡ ስለህይወት ሳይሆን ስለ ቁጥሮች ትርጉም ማሰላሰል ጀምሬያለሁ፡፡ በህይወት መኖራችንን የምናውቀው እድሜያችንን ስንቆጥር ወይንም በመንግስት ስንቆጠር ይመስለኛል፡፡ ይህን ታሪክ ያጫወተኝ ግለሰብ በ1999 ዓ.ም የህዝብ…
Read 8275 times
Published in
ልብ-ወለድ
ብቻውን ነው፡፡ በመንፈስም በአካልም፡፡ አባቱ ክዶታል፡፡ ፍቅረኛው ክዳዋለች፡፡ ጓደኞቹ ርቀውታል። አዱኛና ሲሳይ ከሱ ህይወት ዳግመኛ ላይመለሱ ተሰናብተውታል፡፡ ሌላው ቀርቶ ፈጣሪ ራሱ ጠልቶታል፡፡አራት በአራት በሚሆነው የግንብ ቤት ውስጥ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡ ፊት ለፊቱ አንድ ጠረጴዛ፤ ጠረጴዛው ላይ ደግሞ ወረቀት አለ፡፡ ጠረጴዛው…
Read 3617 times
Published in
ልብ-ወለድ
በኒውዮርክ ከተማ ማንሐተን 52ኛ መንገድ ላይ ከሚገኝ አንድ ትንሽ መስጊድ ውስጥ የአስር ሰዓት ሶላት ከተሰገደ በኋላ ኢማሙ እንደተለመደው ከቁርዓንና ከሐዲስ የተውጣጡ ትምህርቶችን ይሰጥ ነበር፡፡ ዕድሜው ከሃምሳ በላይ የሆነው፣ ትውልደ ፓኪስታን የአሜሪካን ዜግነት ያለው ይህ ኢማም፣ በሂና የቀላ ነጭ ሪዙን በጣቱ…
Read 3300 times
Published in
ልብ-ወለድ
ድም…ድም… ድርድም… ይላል፤ በአካባቢው የሚነፍሰው ድምፅ፡፡ የተመረጡ የድምፅ ጥርቅሞች ይወዛወዛሉ፤ ላላፊ ጆሮ ይደመጣሉ። ድምፅን ማላወስ የሚችል ጆሮ ካገኘ፣ ሰሚውን የሚያፀድቅ ጥዑም ዜማ ይነፍሳል፡፡ የአእምሮውን ምህዋር ተቆጣጥሮ መላ ገላውን ያድሳል፡፡ እነዚህ ድምፆች፣ ከጠቢብ ጆሮ ቢደርሱ፣ የዜማቸውን ቅኔ ለመፍታት በሚል ምክንያት ከድምፁ…
Read 3555 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሃሎ?! ኮሎኔል ሙሳ ነኝ! ማን ልበል?”“ሃሎ! ጓድ ኮሎኔል…ይቅርታ! ከሆቴሉ እንግዳ መቀበያ ክፍል ነው!”“ለምንድነው ከእንቅልፌ የምትቀሰቅሱኝ?! ለራሴ የበላሁት ምሳ አልፈጭ ብሎኝ መከራዬን ያሳየኛል! ከጓድ ሊቀመንበሩ ቢሮ በስተቀር ከየትም ቢደወል እንዳትቀሰቅሱኝ አላልኩም?!”“ይቅርታ ጓድ ኮሎኔል! አንዲት ባልቴት እዚህ ሆቴሉ በር ላይ ቆመዋል…እናቱ ነኝ…
Read 3581 times
Published in
ልብ-ወለድ
መርካቶ - ሲዳሞ ተራ፡፡ የቀለጠው ሠፈር። የማይታይ ዘረ - ሰብ የለም፡፡ እዚህ ሌላ ቋንቋ፣ ዘወር ሲሉ ሌላ፡፡ የማይሰማ የቋንቋ አይነት የለም። የተደበላለቀ ቋንቋ - የባቢሎን ግንብ፡፡ ሁሉም ጥድፊያ ላይ ነው፡፡ ደላላው ተካልቦ እያካለበኝ ወደ ቴፒ ለመሄድ ሸቀጥ የጫነች አይሱዙ ላይ…
Read 5665 times
Published in
ልብ-ወለድ