ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ‹‹... በደም መርጋት በሽታ ያለኝን ልምዴን ላካፍላችሁ፡፡ እኔ የምኖረው በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሳሪስ እየተባለ በሚጠራው ስፍራ ነው፡፡ ልጅ ለመውለድ ብዙ ናፍቄ ፈጣሪዬን ስለምን... በጉዋደኞቼ ልጆች ስደሰት...ለእራሴም እንዲኖረኝ ስናፍቅ ኖሬ እድሜዬ አርባ አመት ከገባ በሁዋላ…
Read 16177 times
Published in
ላንተና ላንቺ
<> ዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ከላይ ያነበባችሁት ዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ለዚህ አምድ አዘጋጅ ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰደ ነው፡፡ ዶ/ር ሙሁዲን የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት ሲሆኑ የሚሰሩት በኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል እንዲሁም ሀያት እና ቅዱስፓውሎስ ሜዲካል ኮሌጅ በአስተማሪነት ነው፡፡የደም መርጋትን እንደበሽታ ከመቁጠር አስቀድሞ ተፈጥሮአዊውን…
Read 5300 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• እናቶች ለእርግዝና ክትትል ወደጤና ተቋም በሚቀርቡበት ጊዜ ተመርምረው ኤችአይቪ ፖዘቲቭ ከሆኑ ወዲያውኑ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መድሀኒቱን አንዲጀምሩ ይደረጋል፡፡ • ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ይበልጥ የሚመረጠው እናቶቹ የእድሜ ልክ የጸረ ኤችአይቪ መድሀኒት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡ ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት…
Read 9275 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“....በአለማችን ሴት ልጆች የወር አበባ የሚጀምሩበት እድሜ ወደ 11 እና ከዚያም በታች ዝቅ በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ቀደም ባሉት ጊዜያት ከ13-15 አመት እድሜ ባለው ጊዜ ይመዘገብ የነበረው የወር አበባ መምጫ ጊዜ በዚህ መልኩ የመቀነሱ ምስጢር የአኑዋኑዋርን ደረጃ ባማከለ መልኩ መሆኑን ጥናቶች…
Read 22466 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“አንድ ጥያቄ አለኝ..... በሚል ጽሁፋቸውን የጀመሩ አንድ አንባቢ የሚከተለውን ብለዋል። ..... እኔን የሚገርመኝ የተፈጥሮ ጉዳይ ነው። እርግዝና ተፈጠረ...እሰይ...ልጅ ላገኝ ነው...ብሎ ምስጋና ለፈጣሪ ሲያቀርቡ የቆዩ ባልና ሚስት...እርግዝናው በትክክለኛው ቦታ አይደለም ...ይልቁንም በሆድእቃ ውስጥ ነው ሲባሉ ...ምን ይሰማቸው ይሆን? መቼም ሁሉም ነገር…
Read 8754 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለማችን የተለያዩ ሰነዶች እንደሚያረጋግጡት ሴቶችም ሆኑ ወንዶች ከታዳጊነት እድሜያቸው ጀምሮ የፈጸሙቸው የወሲብ ታሪኮች አሉ፡፡ ለምሳሌ እ.ኤ.አ ከ1939-2012 ዓ/ም ድረስ ከተመዘገቡት መረጃዎች ውስጥ ሁለት ታሪኮችን እናስነብባችሁ ዋለን፡፡ አንዱ በፔሩ የተፈጠረ ሲሆን ታሪኩ እንደሚከተለው ነው። .....ሕጻኑዋ የአምስት አመት ከ7 ወር እድሜ አላት፡፡…
Read 25453 times
Published in
ላንተና ላንቺ