ላንተና ላንቺ
ሰዎች በህይወት ዘመናቸው ትኩረትን ከሚያደርጉላቸው ተፈጥሮአዊ ሁኔታዎች መካከል አንዱ ወሲብን በብቃት መወጣት መቻል ነው። ይሁን እንጂ አንዳንድ ጊዜ በታወቀም ይሁን ባልታ ወቀ ምክንያት የወሲብ ስንፈት ያጋጥማል። በተቃራኒው ደግሞ በጣም ትንሽ ቁጥር ቢሆንም ጤናማ ያልሆነ የወሲብ ፍላጎት የሚያጋጥማቸው ሰዎችም እንደአሉ አንዳንድ…
Read 16923 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሰዎች እንደስራ ባህሪያቸው አዋዋላቸው ይለያያል። ውትድርና፣ የመገናኛ ብዙሀን፣ የኢንዱ ስትሪው እና የተለያዩ መሰል የስራ ባህሪያት በዚህ ቀን ስራ ነው በዚህኛው ቀን በአል ነው የማይባልባቸው ናቸው፡፡ እንደዚህ ያለ የሙያ ባህሪይ ላይ የሚሰሩ ሰዎች ምናልባትም በአልን ወይንም ሌሎችንም የእረፍት ቀናትን ምክንያት አድርገው…
Read 2365 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 10 September 2016 14:22
አዲሱ አመት የጤና፣ የሰላም፣ የእድገት ብልጽግና፣ ይሆን ዘንድ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ለመላው ህብረተሰብ ይመኛል።
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
እንኩዋን ለ2009 ዓ.ም. በሰላም አደረሳችሁ። አዲሱ አመት የጤና፣ የሰላም፣ የእድገት ብልጽግና፣ ይሆን ዘንድ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ለመላው ህብረተሰብ ይመኛል። ለዚህ እትም መነሻ ሃሳብ ያገኘነው ከተለያዩ ተሳታፊዎች ሲሆን ከወ/ሮ ቆንጅት የሁዋላእሸት ያገኘነው ግን የሚከተለው ነው። “እኔ ተወልጄ ያደግሁት በጎጃም…
Read 17166 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Hysteroscopy የተሰኘውን የምርመራ ዘዴ በአገራችን እውን ለማድረግ የዛሬ ስድስት አመት ገደማ በአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አንድ ስልጠና ተሰጥቶ ነበር። ስልጠናው የተሰጠው በማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻላይዝድ ላደረጉ ከፍተኛ ሐኪሞች ነበር። ይህ የHysteroscopy የህክምና ዘዴ በአሁኑ ወቅት በአገራችን ምን ያህል በስራ…
Read 7991 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“አሁን፣ የላፓራስኮፒ (LAPAROSCOPY) የሕክምና ዘዴ ላይ፣ ስልጠና እንዲሰጥ የተደረገው፣ ከግልና ከመንግስት የህክምና ተቋማት ለተመረጡ የማህጸን ሀኪሞች ነው። ለአገራችን አዲስ ነው። በዚህ የሕክምና ዘዴ የሰለጠነ ሰው የለም። በእርግጥ፣ በፍላጎት የሚሰሩ ሐኪሞች አሉ። ይሄ ግን ትክክል አይደለም። ምክንያቱም የምናስተናግደው የሰው ሕይወት ነውና…
Read 3761 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ከማህጸን ካንሰር ጋር በተያያዘ እናን በህይወ አልረሳትም። በቤታችን ትልቅ ልጅ እኔ ስለነበርኩ እናን የማስታመም ኃላፊነቱ የወደቀው እኔ ላይ ነበር። እኔም እናን ማስታመም ግዴታዬ ነው ብዬ ስለአሰብኩ ከአጠገብዋ አልተለየሁም። እናም በዚህ ሕመም ምክንያት የነበራት ስቃይ ምንጊዜም ከፊ አይሄድም። እጅግ በጣም መጥፎ…
Read 3250 times
Published in
ላንተና ላንቺ