ላንተና ላንቺ
እናቶች ልጅ ከወለዱ በኋላ በተፈጥሯዊ እና በተለያዩ ምክንያቶች ድብርት ውስጥ የመግባት እንዲሁም በእራስ ወይም በልጅ ላይ ጉዳት የማድረስ ሁኔታ እንደሚያጋጥማቸው በዚህ ጽሁፍ ከዚህ ቀደም ለንባብ አቅርበናል። ይህን እትም የማንበብ እድል ላልገጠማችሁ በድጋሚ ለንባብ እንሆ ብለናል።ከሩቅ ሲታይ አረንጓዴነቱ በሚስበው ሲጠጉት ግን…
Read 368 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“በህይወት ዘመን ውስጥ ከ7 እና ከ7 በላይ ወንዶች ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት መፈጸም ለማህጸን ጫፍ ካንሰር ያጋልጣል”የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የመራቢያ አካላት ካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት ዶ/ር መሰረት ኦላናበዓለም አቀፍ ደረጃ ጥር ወር የማህፀን ጫፍ ካንሰር ግንዛቤ መስጫ ወር…
Read 472 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በ2023/ዓም ለንባብ ካልናቸው መካከል እጅግ በጣም ጠቃሚ ናቸው ያልናቸውን በ2024 ለትውስታ ያህል በድጋሚ ልናስነብባችሁ ወደድን፡፡ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እ.ኢ.አ በ2023 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወሳል፡፡ ማህበሩ በየአመቱ ጉባኤውን ሲያካሂድ በማህጸንና ጽንስ ህክምና ዙሪያ በጎ አስተዋጽኦ ላበረከቱና ረዥም አመት…
Read 584 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በዓለም አቀፍ ደረጃ በመውለጃ እድሜ ላይ ከሚገኙ ሴቶች መካከል ከ8 እስከ 13 በመቶ የሚሆኑት በፓሊሲስቲክ ኦቫሪ ሲንድረም (polycystic ovary syndrome) የተጠቁ ናቸው። ከነዚህ ሴቶች ውስጥ 70 በመቶ የሚሆኑት ይህ የጤና ችግር እንዳለባቸው በምርመራ እንዳላረጋገጡ ይገመታል። የፅንስ እና…
Read 366 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአገራቸን በተለምዶ ሉፕ የሚባለው በትክክለኛው ስያሜው IUCD የተባለው ያልተፈለገ እርግዝና መከላ ከያ ባህርይ እና አጠቃቀሙ ምን ይመስላል የሚለውን ከአሁን ቀደም ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ ምናልባትም በጊዜው ይህ እትም ከእጃችሁ ያልገባ ወይንም በጊዜው ማንበብ ላልቻላችሁ መልእክቱን ታገኙ ዘንድ በድጋሚ እነሆ ብለናል፡፡ ማብራሪያውን ሰጥተውን…
Read 374 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ኢትዮጵያን ወክዬ መመረጤ ትልቅ ደስታ ነው የሰጠኝ....” በዓለምአቀፍ የፅንስ እና የማህፀን ሀኪሞች ፌዴሬሽን እውቅና ያገኙት ዶ/ር ሰላማዊት አሻግሬከዚህ ቀደም በነበረው እትም የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ሰላማዊት አሻግሬ ከዓለምአቀፍ የፅንስ እና የማህፀን ሀኪሞች ፌዴሬሽን (FIGO) እውቅና ማግኘታቸውን አስመልክቶ…
Read 492 times
Published in
ላንተና ላንቺ