ላንተና ላንቺ
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ለተፈጸመባቸው ሴቶች የህክምና ማስረጃ መስጠት እና በመረ ጃው የህግ ተጠቃሚነት ምን ይመስላል በሚል ዶ/ር ብርሀኑ ከበደ ያደረጉት አንድ ጥናት እን ደሚጠቁመው አስገድዶ መድፈር የወሲብ ጥቃትን ማድረስ እንደመሆኑ ለስነተዋልዶ ጤና መጉ ዋደል የሚያደርስ ነው፡፡ ዶ/ር ብርሀኑ ጥናቱን ያደረጉት…
Read 3731 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Cervical cancer… የማህጸን በር ካንሰር ...80% ያህል በታዳጊ አገሮች ይከሰታል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፣የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እና ጀርመን የሚገኘው ማርቲን ሉተር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የማህጸን በር ካንሰርን ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ለማድረግ በአዲስ አበባ ስብሰባ አካሂደዋል፡፡ እንደአውሮፓውያኑ የጊዜ ቀመር…
Read 5633 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የስነተዋልዶ ጤና ምንነት በአለም አቀፍ ደረጃ ተመሳሳይ ቢሆንም ምክንያቶቹ ግን በታዳጊ አገሮች በአብዛኛው የተለዩ ናቸው፡፡ በታዳጊ አገሮች የሚገኙ እናቶች በ 5/ማይል እርቀት የጤና ጣቢያ ካገኙ ደስተኞች ናቸው፡፡ በታዳጊ አገሮች የሚገኙ እናቶች ጤና ጣብያው ምንግዜም በስራ ላይ ሆኖ ከቆያቸውና ለታካሚዎች በቂ…
Read 3500 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ እድሜያቸው ከ15-24 አመት የሚሆኑት ወጣቶች ቁጥራቸው 1.2 ቢሊዮን ያህል ነው፡፡ በዚህ እድሜ የሚገኙት ታዳጊ ወጣቶች ሁል ጊዜ አዳዲስ ነገሮችን ለመፈተሸ እንዲሁም ለመሞከር የሚደፍሩ ሲሆኑ በዚህም ምክንያት ለተለያዩ የጤና ችግሮች ሊጋለጡ የሚችሉ ናቸው፡፡ የጤና ችግር ተብለው ከሚገለጹት መካከልም…
Read 5184 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የሴትና የወንድ ልጅ ልጅ መውለድ የሚያስችለው እድሜ በምን ምክንያት ተለያየ? የሚል ርእሰ ጉዳይ አንስተን ከዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ማብራሪያ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ ዶ/ር ሙሁዲን የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስትና በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ እና በሌሎችም የህክምና ትምህርት ቤቶች የህክምና ተማሪዎች አስተማሪ ናቸው፡፡…
Read 12398 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ተፈጥሮ አዳልታለችን?” የሚለው አባባል የአቶ ስምረት አበበ ነው፡፡ አቶ ስምረት ሀሳባቸውን ሲገልጹ... ኧረ ለመሆኑ ...ወንዶች እስከስንት እድሜያቸው ድረስ ነው ልጅ ማስወለድ የሚችሉት? አሁን በቅርቡ በወጣ አንድ ድህረ ገጽ አንድ እድሜያቸው ከዘጠና አመት በላይ የሆኑ ሰው ልጅ ወለድኩኝ ብለው መደሰታቸውን ይገልጻል፡፡…
Read 9629 times
Published in
ላንተና ላንቺ