ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
“ተወልጄ ያደኩት በገጠር ውስጥ ነው። ከግብረ ስጋ ግንኙነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ማውራት አይደለም ሌላ ሰው ሲያወራ መስማት እንደ ነውር ይቆጠራል። ትዳር የመሰረትኩበት በ14 ዓመቴ ነበር። እና ትዳር ውስጥ እስክገባ ድረስ ልጅ እንዴት እንደሚረገዝ እንኳን አላውቅም ነበር። ካገባው በኋላ ደግሞ ማርገዜን…
Rate this item
(0 votes)
 በዓለም አቀፍ ደረጃ መስከረም 16 (September 26) በኢትዮጵያ መስከረም 23 (October 3) ያልተፈለገ እርግዝና መከላከያ ቀን (contraception day) ተከብሯል። ያልተፈለገ እርግዝና መከላከያ (የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት) ለሁሉም የማህበረሰብ ክፍል የቀረበ የህክምና አገልግሎት እንደሆነ ይታወቃል። ይህ አገልግሎት ከሚሰጥበት የህክምና ተቋማት ውስጥ የጤና…
Rate this item
(0 votes)
በዓለም ያልተፈለገ እርግዝና መከላከያን የማሰቢያ ቀን በዓለም ላይ ሰዎች ባልተፈለገ ወይንም ባልታቀደ መንገድ ልጅ መውለድ እንደሌለባቸው ማስገንዘቢያ፣ ንቃተ ህሊናን ማዳበሪያ እንዲሁም ግለሰቦችን ስለ ስነተዋልዶ ጤናቸው መረጃ መስጠትን አቅማቸውንም ማጎልበት የሚቻልበትን መንገድ በዓለም ዙሪያ ለመወያየት የሚያስችል ቀን ነው፡፡ ይህ ዓለም አቀፍ…
Rate this item
(0 votes)
ለእትሙ መግቢያ ያደረግነው የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ገላኔ ሌሊሳ የጽንስና ማህጸን ህክምና እስፔሻሊስት የነገሩንን ነው፡፡ በአለም ላይ ከ6 ጥንዶች አንዱ ልጅ መውለድ አይችልም፡፡ ልጅ የመውለድን ጸጋ ሁሉም የሚመኘው መሆኑን የዚህ እትም እንግዳ ዶ/ር ገላኔ በስእላዊ መግለጫ እንደሚከተለው አብራር…
Rate this item
(2 votes)
በአለም አቀፍ መረጃ መሰረት ከ6 ጥንዶች አንድ ጥንድ የመውለድ ችግር ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ቀደም ባሉ ህትመቶች አስነብበናል፡፡ በእርግጥ እንደየሀገራቱ ሁኔታ የሚለያይ ሲሆን ከስምንት አንድ ወይንም ከአስር አንድ በሚባል ደረጃ ጥንዶች ልጅ ለማግኘት ከባድ ሁኔታ እንደሚገጥማቸው ጥናቶች ጠቁመዋል፡፡ ነገር ግን በታዳጊ ሀገራት…
Rate this item
(0 votes)
መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከ3 ሴቶች ውስጥ 2 ሴቶች በህይወት ዘመናቸው ቢያንስ 1 ጊዜ የፋይብሮይድ (ማዮማ) እጢ ያጋጥማቸዋል ተብሎ ይገመታል። በይበልጥ እድሜያቸው ከ30 እስከ 50 ዓመት የሆኑ ሴቶች ማህፀን ላይ ለሚከሰተው ፋይብሮይድ (ማዮማ) እጢ ይጋለጣሉ።በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት…
Page 2 of 67