ላንተና ላንቺ
“ተወልጄ ያደኩት በገጠር ውስጥ ነው። ከግብረ ስጋ ግንኙነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ማውራት አይደለም ሌላ ሰው ሲያወራ መስማት እንደ ነውር ይቆጠራል። ትዳር የመሰረትኩበት በ14 ዓመቴ ነበር። እና ትዳር ውስጥ እስክገባ ድረስ ልጅ እንዴት እንደሚረገዝ እንኳን አላውቅም ነበር። ካገባው በኋላ ደግሞ ማርገዜን…
Read 531 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለም አቀፍ ደረጃ መስከረም 16 (September 26) በኢትዮጵያ መስከረም 23 (October 3) ያልተፈለገ እርግዝና መከላከያ ቀን (contraception day) ተከብሯል። ያልተፈለገ እርግዝና መከላከያ (የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት) ለሁሉም የማህበረሰብ ክፍል የቀረበ የህክምና አገልግሎት እንደሆነ ይታወቃል። ይህ አገልግሎት ከሚሰጥበት የህክምና ተቋማት ውስጥ የጤና…
Read 410 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለም ያልተፈለገ እርግዝና መከላከያን የማሰቢያ ቀን በዓለም ላይ ሰዎች ባልተፈለገ ወይንም ባልታቀደ መንገድ ልጅ መውለድ እንደሌለባቸው ማስገንዘቢያ፣ ንቃተ ህሊናን ማዳበሪያ እንዲሁም ግለሰቦችን ስለ ስነተዋልዶ ጤናቸው መረጃ መስጠትን አቅማቸውንም ማጎልበት የሚቻልበትን መንገድ በዓለም ዙሪያ ለመወያየት የሚያስችል ቀን ነው፡፡ ይህ ዓለም አቀፍ…
Read 405 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ለእትሙ መግቢያ ያደረግነው የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ገላኔ ሌሊሳ የጽንስና ማህጸን ህክምና እስፔሻሊስት የነገሩንን ነው፡፡ በአለም ላይ ከ6 ጥንዶች አንዱ ልጅ መውለድ አይችልም፡፡ ልጅ የመውለድን ጸጋ ሁሉም የሚመኘው መሆኑን የዚህ እትም እንግዳ ዶ/ር ገላኔ በስእላዊ መግለጫ እንደሚከተለው አብራር…
Read 402 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ መረጃ መሰረት ከ6 ጥንዶች አንድ ጥንድ የመውለድ ችግር ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ቀደም ባሉ ህትመቶች አስነብበናል፡፡ በእርግጥ እንደየሀገራቱ ሁኔታ የሚለያይ ሲሆን ከስምንት አንድ ወይንም ከአስር አንድ በሚባል ደረጃ ጥንዶች ልጅ ለማግኘት ከባድ ሁኔታ እንደሚገጥማቸው ጥናቶች ጠቁመዋል፡፡ ነገር ግን በታዳጊ ሀገራት…
Read 518 times
Published in
ላንተና ላንቺ
መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከ3 ሴቶች ውስጥ 2 ሴቶች በህይወት ዘመናቸው ቢያንስ 1 ጊዜ የፋይብሮይድ (ማዮማ) እጢ ያጋጥማቸዋል ተብሎ ይገመታል። በይበልጥ እድሜያቸው ከ30 እስከ 50 ዓመት የሆኑ ሴቶች ማህፀን ላይ ለሚከሰተው ፋይብሮይድ (ማዮማ) እጢ ይጋለጣሉ።በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት…
Read 536 times
Published in
ላንተና ላንቺ