ላንተና ላንቺ
የወንድ ልጅ የዘር ፍሬ በከረጢት ውስጥ አለመኖርን አስመልክቶ የተዘጋጀ ጽሁፍ ከዚህ ቀደም ለንባብ የቀረበ ሲሆን ይህንንም እትም በድጋሚ ለንባብ እንሆ ብለናል።በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ100 ወንዶች ውስጥ 4 ወንዶች የዘር ፍሬ ያለመውረድ ችግር ያጋጥማቸዋል። ይህ ችግር በይበልጥ የሚስተዋለው የመወለጃ ጊዜ ሳይደርስ…
Read 868 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናቶች ልጅ ከወለዱ በኋላ በተፈጥሯዊ እና በተለያዩ ምክንያቶች ድብርት ውስጥ የመግባት እንዲሁም በእራስ ወይም በልጅ ላይ ጉዳት የማድረስ ሁኔታ እንደሚያጋጥማቸው በዚህ ጽሁፍ ከዚህ ቀደም ለንባብ አቅርበናል። ይህን እትም የማንበብ እድል ላልገጠማችሁ በድጋሚ ለንባብ እንሆ ብለናል።ከሩቅ ሲታይ አረንጓዴነቱ በሚስበው ሲጠጉት ግን…
Read 466 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“በህይወት ዘመን ውስጥ ከ7 እና ከ7 በላይ ወንዶች ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት መፈጸም ለማህጸን ጫፍ ካንሰር ያጋልጣል”የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የመራቢያ አካላት ካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት ዶ/ር መሰረት ኦላናበዓለም አቀፍ ደረጃ ጥር ወር የማህፀን ጫፍ ካንሰር ግንዛቤ መስጫ ወር…
Read 577 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በ2023/ዓም ለንባብ ካልናቸው መካከል እጅግ በጣም ጠቃሚ ናቸው ያልናቸውን በ2024 ለትውስታ ያህል በድጋሚ ልናስነብባችሁ ወደድን፡፡ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እ.ኢ.አ በ2023 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወሳል፡፡ ማህበሩ በየአመቱ ጉባኤውን ሲያካሂድ በማህጸንና ጽንስ ህክምና ዙሪያ በጎ አስተዋጽኦ ላበረከቱና ረዥም አመት…
Read 662 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በዓለም አቀፍ ደረጃ በመውለጃ እድሜ ላይ ከሚገኙ ሴቶች መካከል ከ8 እስከ 13 በመቶ የሚሆኑት በፓሊሲስቲክ ኦቫሪ ሲንድረም (polycystic ovary syndrome) የተጠቁ ናቸው። ከነዚህ ሴቶች ውስጥ 70 በመቶ የሚሆኑት ይህ የጤና ችግር እንዳለባቸው በምርመራ እንዳላረጋገጡ ይገመታል። የፅንስ እና…
Read 455 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአገራቸን በተለምዶ ሉፕ የሚባለው በትክክለኛው ስያሜው IUCD የተባለው ያልተፈለገ እርግዝና መከላ ከያ ባህርይ እና አጠቃቀሙ ምን ይመስላል የሚለውን ከአሁን ቀደም ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ ምናልባትም በጊዜው ይህ እትም ከእጃችሁ ያልገባ ወይንም በጊዜው ማንበብ ላልቻላችሁ መልእክቱን ታገኙ ዘንድ በድጋሚ እነሆ ብለናል፡፡ ማብራሪያውን ሰጥተውን…
Read 450 times
Published in
ላንተና ላንቺ