ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ ከወሊድ በሁዋላ የሚከሰት የደም መፍሰስ እናቶችን በመግደል ረገድ ከፍተኛውን ደረጃ የያዘ ነው፡፡ እናቶችን በወሊድ ጊዜ ከሚከሰት የደም መፍሰስ አደጋ ለመከላከል የሚደርሰውን ችግር ምክንያቱን በመረዳት ሴቶች ልጅ በሚወልዱበት ወቅት መደረግ ያለበትን ሙያዊ እገዛ ተባብሮ በመስራት ግዴታን መወጣት ከህክምና…
Read 11201 times
Published in
ላንተና ላንቺ
መጪው እሮብ እ.ኤ.አ ዲሴምር 1/2021 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ህዳር 22/2014 የአለም የኤችአይቪ ቀን ነው፡፡ ይህ ቀን በመላው አለም ስለኤችአይቪ ኤድስ ሰዎች እንዲነጋ ገሩ፤እንዲመካከሩ፤እንዲወስኑ ባጠቃ ላይም ስለኤችአይቪ ቫይረስ ከፍ ያለ ንቃተ ህሊና እንዲፈጥሩ ፤ስርጭቱን ለመግታት የተቻለውን ሁሉ እንዲያደ ርጉ፤ አድሎና መገለል እንዲያስወ…
Read 11835 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Jennifer T. Anger, MD Oct 01, 2018 Cedars-Sinai Staff በሚለው ድረገጽ ላይ እንዳስነበቡት የወሲብ ግንኙነት ተፈጥሮአዊና በተፈጥሮም አስፈላጊ ነገር ሲሆን በሰላማዊ መንገድ የሚከወን ከሆነ ሕመም የለውም፡፡ በእውነታው አለም ግን ወንዶችም ሆኑ ሴቶች በወሲባዊ ግንኘነት ጊዜ የሚሰማቸው ሕመም ለመኖሩ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡…
Read 13807 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ተብለው ከሚፈረጁት ውስጥ FGM የሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻ ከፍተኛውን ጉዳት የሚያደርሱ ተብለው የሚታወቁ ናቸው፡፡ በእርግጥ የእነዚህን ድርጊ ቶች መሰረታዊ አመጣጥ ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ ሲገልጹት በዘመኑ በነበረው አስተሳሰብ እና ከልማድ በጎ ነገር ተደርጎ ልጅ ሲወራረስ የኖረ ነው፡፡…
Read 13887 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በስዊድን የሚኖር አንድ ግለሰብ በሰጠን ጥቆማ መሰረት እንደተረዳነው በስዊድን አገር እንኩዋንስ ሴቶቹ ወንዶቹም እንዲገረዙ የሚያበረታታ ህግ የለም፡፡ አስተያየት ሰጪው እንደገለጸው::‹‹…ስለሴቶቹ መገረዝ ጭርሱንም የሚነሳ ርእስ አይደለም፡፡ ስለወንዶች ግን የሚሰጡት መልስ ህጻኑ ይስማማኛል ወይንም አይስማማኝም ብሎ ምርጫውን በማይሰጥበት እድሜ የህጻኑን ገላ መቁረጥ…
Read 10251 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ምቹ ክሊኒክ ሀያ ሁለት እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአዲስ አበባ ይገኛል፡፡ በዚህ ክሊኒክ ከሚሰጡት የተለያዩ ሕክምናዎች መካከል ከፍተኛውን ቦታ የሚይዘው ይህ በቴክኖሎጂ የታገዘ የመካንነት ሕክምና ነው፡፡ በዚህ ክሊኒክ ተገኝተን ዶ/ር ቶማስ መኩሪያ በ22 የሚገኘው የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የመካንነት ማእከል ዋና ኃላፊን…
Read 12988 times
Published in
ላንተና ላንቺ