ላንተና ላንቺ
የሚሊኒየሙ ገጠመኝ የአደይ ሽመልስ ነው፡፡ ታሪኩን ለአንባቢ ስንል ሌሎች ተመሳሳይ ገጠመኞችም እንደሚኖሩ በመተማመን ነው፡፡ ---------------------------///-------------------------- ..እኔ የታሪኩ ባለቤት አይዳ ሽመልስ የተወለድኩትም የአደግሁትም ናዝሬት ወደ ሶደሬ መንገድ ላይ ባለው መንደር ነው፡፡ ጉዋደኞቼ፣ ዘመዶቼ እንዲሁም ቤተሰቦቼ እንደሚመሰክሩት ቆንጆ ነኝ፡፡ ቁመናዬ አንድ ሜትር…
Read 5797 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አለም በህገወጥ ጽንስ ማቋረጥ ምክንያት ምን ያህል ሴቶችን አጥታለች ለሚለው ለጊዜው በእርግጠኝነት ይህን ያህል ማለት ባይቻልም ብዙዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ግን እውን ነው፡፡ እንደ World Health Organization, the Alan Guttmacher Institute, and Family Health International, እማኝነት ከሆነ በአለም Ÿ70,000 - 200,000…
Read 4763 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG የእናቶችን ሞት ለመቀነስ የሚረዱ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህም መካከል አፋጣኝ የሆነ እና ሁሉንም አገልግሎት ያካተተ የማህጸን ሕክምና በመላው አገሪቱ ከትላልቅ ሆስፒታሎች ራራቅ ባሉ አካባቢዎች እንዲሰጥ የሚያስችለው (Comprehensive Emergency Obstetric and New…
Read 4879 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹...የአንዲት ሴት እድሜ በአርባዎቹ ወይንም በሀምሳዎቹ አመታት መጀመሪያ ከሆነ ምናልባትም በተወሰነ ደረጃ ቅድመ ማረጥ (periomenopause) የሚባለው ደረጃ እየደረሰች በመሆኑ አንዳንድ ምልክቶችን ልታይ ትችላለች፡፡ በቅድመ ማረጥ ወቅት አንዳንድ የጤና ምልክቶችን በመመልከት ላይ ከሆነች ወደ menopause ወይንም የወር አበባ መቋረጥ (ማረጥ) እየደረሰች…
Read 17564 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለው የእናቶች ሞት መጠን ቁጥር ከፍ ያለ ነው ማለት ይቻላል፡፡ መሰረታዊው ነገር ግን ሙሉ በሙሉ ዜሮ ከሚባለው ደረጃ ማድረስ ባይቻልም እንኩዋን ለውጥ በማምጣት የሞት መጠኑን መቀነስ ስላለብን ጠንክረን መስራራት ይጠበቅብናል ...” ዶ/ር ይርጉ ገ/ሕይወት የኢሶግ ፕሬዝዳንት አለም…
Read 3053 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 13 October 2012 13:08
.....የማለዳ ሕመም...Morning sickness … ነበር.....
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
.ስሜ ሲስተር ብርሀኔ ይባላል፡፡ በአሁኑ ወቅት የሰባት ወር እርጉዝ ነኝ፡፡ አኔ እርግዝናዬን አቅጄና ፈልጌ ባለቤንም አሳምኜ ስላረገዝኩ በሁኔታው እጅግ ደስተኛ ነኝ፡፡ በተለያዩ ሴቶች እንደሚታየውም በአመጋገብም ሆነ በአለባበስ ወይንም በተለያዩ ምክንያቶች የደረሰብኝ የፍላጎት ወይንም የመጥላት ሰሜት የሚያስቸግር አልነበረም፡፡ በመጀመሪያዎቹ ሶስት ወራት…
Read 9599 times
Published in
ላንተና ላንቺ