ላንተና ላንቺ
በአለምአቀፍ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ፌደሬሽን FIGO የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ፌደሬሽን AFOG የመጀመሪያው አህጉራዊ ስብሰባ ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ ረቡእ እ.ኤ.አ/ October 2/መስከረም 22/2013 የተጀመረው የፊጎ አፍሪካ አህጉራዊ ስብሰባ ለአራት ቀናት ያህል በተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ ትኩረቱን በማድረግ ዛሬ ቅዳሜ መስከረም 25/2013 ተጠናቆአል…
Read 2106 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከኦክቶቨር 3-5/2013 ከመስከረም 22-24/2006 ዓ/ም FIGO የአለም የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሕክምና ፌደሬሽንን አህጉራዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ ያካሂዳል፡፡ FIGO በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያን ጨምሮ 27/ሀገራት ያሉበት የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በሚል አህጉራዊ የስራ…
Read 5745 times
Published in
ላንተና ላንቺ
.የሰው ልጅ እራሱን በእራሱ ተካ የሚባለው ልጅ ወልዶ መሳም ሲችል ነው ይባላል፡፡ ይህ ደግሞ እንደ አንድ የተፈጥሮ ሕግ የሚወሰድ መሆኑን ብዙዎች ያምናሉ። ነገር ግን እርግዝናው ከተፈጠረ በሁዋላ ባልታሰበ ጊዜ አደጋ ሊፈጠር የሚችልበት አጋጣሚ የተለያየ እንደመሆኑ በተቻለ መጠን ሁኔታውን በአትኩሮት መከታተል…
Read 11681 times
Published in
ላንተና ላንቺ
.....ስንታየሁ መልካ እባላለሁ፡፡ የመጣሁት በሲዳማ ዞን ከሸበዲኖ ወረዳ ነው፡፡ ሙያዬም ክሊኒካል ነርስ ነኝ፡፡ በስራዬ አንድ የማልረሳው አጋጣሚ አለኝ፡፡ ሴትየዋ ለሕክምና ስትመጣ እንግዴ ልጅ ከማህጸንዋ ጋር ተጣብቆ ነበር፡፡ ጊዜ ወስደን ብንጠብቅም ከማህጸን ለመላቀቅ አልቻለም፡፡ ስለዚህ ሴትየዋ እንዳትጎዳ በመፍራት ወደከፍተኛ ሐኪም ላክናት፡፡…
Read 3348 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...እስከአሁን የማልረሳው አንድ አጋጣሚ አለኝ፡፡ አንዲት እናት በቤትዋ ሳለች ምጥ ጀምሮአታል፡፡ ከዚያም ይበልጥ ስትታመምባቸው እኔ ወዳለሁበት በሲዳማ ዞን ቦና ዙሪያ ወረዳ ባለው የጤና ጣቢያ ያመጡአታል፡፡ እኔም ስመለከታት የማህጸን መተርተር ደርሶባታል፡፡ አጋጥሞኝ ስለማያውቅ እጅግ በጣም ነበር የደነገጥኩት፡፡ በእርግጥ በኦፕራሲዮን ማህጸንዋ ይወጣል።…
Read 4224 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኤችአይቪ ቫይረስ በሰዎች ላይ መከሰት ከጀመረ ጀምሮ ተፈጥሮ የነበረው አድሎና መገለል በራሱ ብዙዎችን ለሞት ያበቃ መሆኑ እሙን ነው፡፡ ሰዎች ከቫይረሱ ጋር እየኖሩ መሆኑን ልባቸው እያወቀ ነገር ግን ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ በቫይረሱ መያዝ አለመያ ዛቸውን ማረጋገጥ ከማይፈልጉበት ደረጃ ላይ እንደነበሩና…
Read 4091 times
Published in
ላንተና ላንቺ