ላንተና ላንቺ
Saturday, 23 August 2014 10:50
“...ሴቶች ሽንት የመቋጠር ችግር አራት ጊዜ እጥፍ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
በተለያዩ ጊዜያት ስለሽንት መቋጠር አለመቻልና የሴቶች የስነተዋልዶ አካላት ጤንነት ግንኙነት አላቸው? ወይንስ የላቸውም? የሚሉ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ በዚህ ርእስ ዙሪያ ከደረሱን ጥያቄዎች መካከል ሁለቱን ታነቡዋቸው ዘንድ መርጠናቸዋል፡፡ ሽንቴ አሁንም አሁንም ስለሚመጣብኝ መጸዳጃ ቤት ከሌለበት አካባቢ ጉዳይ ገጥሞኝ ስሔድ እጅግ በጣም እቸገራለሁ፡፡…
Read 19608 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 16 August 2014 11:08
“...ልጅ መውለድ ቀላል ነው፡፡ ግን...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
“...ማህበረሰቡ በጣም እንደብርቅና እንደአስደንጋጭ ነገር ሊያየው ይችላል፡፡ እኔ ግን ከሙያ አንጻር በተደጋጋሚ የገጠመኝ ነገር አለ፡፡ ይኄውም የወንዶች ልጆች ተገዶ መደፈር ጉዳይ ነው፡፡ የወንዶች ልጆች ተገዶ መደፈር ሲባል ወንዶች በወንዶች የሚፈጸምባቸው ግብረሰዶማዊ ድርጊት እንዳለ ሆኖ እና ይህንንም ህብረተሰቡ በተቻለው መጠን በንቃት…
Read 5424 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 09 August 2014 11:56
“... እምነት እስከምን ድረስ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
ብዙ ሰዎች ለሕጻናት ተገቢውን እንክብካቤ የሚያደርጉ ቢሆንም አንዳንዶች ግን ባልተጠበቀ እና ባልተገመተ ሁኔታ ጥቃት ሲፈጽሙ ይታያሉ፡፡ መኮንን በለጠ (የስነልቡና ባለሙያ)የወሲብ ጥቃት በአንድ ሰው ላይ ብቻ የሚደርስ ችግር ሳይሆን በማንም ግለሰብ (በወንዶች፣ በሴቶች፣ ትንንሽ ወንድ ልጆች፣ ልጃገረዶች) ሊፈጸም ይችላል። ይህ... መደፈር…
Read 2445 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ያለችኝ ልጅ አንድ ነች፡፡ እኔ ግን ሌላ ልጅ ብወልድ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ እኔ በአንድ ልጅ የቀረሁበትን ምክንያት ማስረዳት አልችልም፡፡ ነገር ግን ልጄን በወለድኩ በአንድ አመት ከስድስት ወሬ ሌላ ጸንሼ ነበር። አ.አ.ይ. አይሆንም፡፡ ይሄማ በላይ በላይ ይሆናል። እንዴት ላሳድግ ነው ስል...…
Read 27970 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ለንባብ ያበቃነው የሁለት እናቶችን የእርግዝና እና የወሊድ ገጠመኞች እና የህክምና ባለሙያዎችን አስተያየት ነው፡፡ አንዱዋ እናት ወ/ሮ ልእልና ይበልጣል ስትሆን ሌላዋ ደግሞ ወ/ሮ መቅደስ መሐሪ ናት፡፡ ወ/ሮ ልእልና እንደሰጠችው እማኝነት ልጁዋን የተገላገለችው በምጥ ሳይሆን በቀዶ ሕክምና ነው፡፡ ነገር ግን…
Read 3498 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የማህጸን ኪራይ ማለት ምን ማለት ነው?ለእነማን ነው የሚሰራው?ማህጸንን የሚያከራዩ ሴቶች በምን ደረጃ ይመረጣሉ?ሕክምናው በየትኛው የአለማችን ክፍል ይሰጣል? ...ወዘተከላይ የተጠቀሱትን ጥያቄዎችና ሌሎችንም ዶ/ር ዮናስ ተስፋሁን በናይን የእናቶችና የህጻናት ሆስፒታል የጽንስና ማህጸን ሐኪም ያብራሩልናል፡፡ ጥ/ የማህጸን ኪራይ ሲባል ምን ማለት ነው?መ/ የማህጸን…
Read 5687 times
Published in
ላንተና ላንቺ