ላንተና ላንቺ

Rate this item
(2 votes)
አንድየህመምተኛዋ የኋላ ታሪክ ያገባችው በ14 ዓመቷ ሲሆን የመጀመሪያ ልጇን በ15 ዓመቷ ወለደች፡፡ በአጠቃላይ ዘጠኝ የእርግዝና ጊዜዎች ነበሯት፤ ከእነዚህ እርግዝናዎች ውስጥ የመጀመሪዎቹ አራት ልጆች በህይወት ተወለዱ፣ በአምስተኛ ግን ውርጃ አጋጠማት፡፡ የስድስተኛው እርግዝና ቀጠለ በዚህ ጊዜ በህክምና በጣም አልፎ አልፎ የሚያጋጥም ክስተት…
Rate this item
(0 votes)
የአስራ አራት አመት ልጅ ነው። አሁን የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በደሙ ውስጥ የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ ይገኛል። ይህ ታዳጊ ወጣት ቫይረሱ የተላላፈበት ከእናት ወደ ልጅ ሊተላፍባቸው በሚችሉ በአንዱ መንገድ እንደሆነ ይገመታል። ቫይረሱ በደሙ ውስጥ እንደሚገኝ ያወቀበት መንገድ ግን የተለየ ነው። ወላጆቹ ወይም…
Rate this item
(0 votes)
እድሜህ ስንት ነው?“አስራ አራት” ስምንተኛ ክፍል ነህ? “ስድስት”ዘግይተህ ነው ትምህርት የጀመርከው?“አሁን ስምንት ነበር የምሆነው ሁለቴ ወድቄአለሁ” ቫይረሱ እንዳለብህ መቼ ተነገረህ?“ባለፈው አመት መሰለኝ እድሜዬ 13 እያለ”እንዴት ተነገረህ ማን ነገረህ?“እናቴ ነች ኤች. አይ. ቪ/ኤድስ’ኮ አለብህ አለችኝ “እንዴት አልኳት” እና ይህ የምትወስደው መድሃኒት…
Rate this item
(0 votes)
ይኸው ተገልጦ ከማያልቀው ታሪካችን ለዛሬ ይህን ገፅ ፈቅዳችሁ ብታነቡኝ በመጨረሻ አእምሮአችሁ ውስጥ በርካታ ጥያቄዎች ሊነሱ እንደሚችሉ እገምታለሁ፡፡ አንባቢው ፀሃፊ (የስነ ፅሁፍ ሰው) ከሆነ ደግሞ ቀጥሎ ከማወጋችሁ ብጥስጣሽ የህይወት ገፅታዎች ጫፋቸውን ይዞ በመከተል ሌሎች ደርዞችን ሊያወጣ ይችላል፡፡ በየትኛው ግለሰብ ታሪክ ልጀምር፡-…
Rate this item
(7 votes)
ይቅርታ አንባብያን፡፡ የልብ ድካም ያለባቸው ሰዎች በተለይ ከፍቅር ጓደኞቻቸው ወይም ከትዳር አጋራቸው ሰርቀው ወሲባዊ ግንኙነት በሚፈፅሙበት ጊዜ የደም ብዛት አይሎ የልብ ምትም ፈጥኖ ህይወታቸው ያለፈበት አጋጣሚዎች ተመዝግበዋል፡፡ እስኪ የግለሰቦችን ታሪክ መነሻ እናድርግ ምናልባት የጉዳዩ አሳሳቢነት ወደኛ ቀርቦ ከታዬን፣ “ትውውቃችን ሁለት…
Rate this item
(3 votes)
በመጀመሪያ እነዚህን የሚከተሉትን አጫጭር ወሬዎች ልንገራችሁ፣የአራተኛ ክፍል ተማሪና የ10 ዓመት ልጅ ነው- ኳስ ይወዳል አግር ኳስ። ይህን የሚያውቅ የ 18 ዓመት ወጣት የሰፈሩ ልጅ ይህን ህፃን ምርጥ የአውሮፓ እግር ኳስ ተጫዋቾችን ምስል የያዙ ስቲከሮችን በየጊዜው በመስጠትና በማታለል አስገድዶ ደፈረው። ህፃኑ…