ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ከአድማስ ባሻገር (1962) በበአሉ ግርማ የተጻፈ ረጅም ልብ ወለድ ነው። ይህ ድርሰት ምሁራን በአማርኛ ቋንቋ የተጻፉ ድርሰቶችን ሲያወሱ ከአቤ ጉበኛ አልወለድም ጋር በታላቅ ግነት በግንባር ቀደምትነት የሚጠቅሱት ድርሰት ነው። ከኪናዊ ይዘቱ አኳያ ድርሰቱን በውል ለሚመዝን በሳል ኀያሲ ግን የገናናነቱን ያህል…
Rate this item
(0 votes)
 መቼ ነው ልባችንን የዕድሜ ሙሉነት የሚረታው? ከተለከፍንበት አዙሪት የሚላቀቀው? (ቤባንያ ገፅ፥፲፪) አንዳንዴ የራሴን ገፀባሕርይ “ኻሊድ”ን፥ የክሪስቶፈር ኖላንን ገፀባሕርይ ‘Leonard moans’ እና የዓለማየሁ ገላጋይን ገፀባሕርይ ‘መፍትሔ’ በአንድ የሕይወት መስመር ውስጥ አገኘዋለኹ። Memento ላይ የሚታይ የጊዜ መሳከር፥ እኔን በሌላ አቅጣጫ እንዳጋጠመኝ እንዲኹ፤…
Rate this item
(0 votes)
 ዳሰሳ - ዘነበ ወላደራሲ - መኮንን ከተማ ይፍሩየመጽሐፍ ርእስ - ከተማ ይፍሩገጽ - 280ዋጋ - 480 ብርአሳታሚ - ሻማ ቡክስየድሮውን ድንቅ ዲፕሎማት አቶ ከተማ ይፍሩን አውቃቸዋለሁ። በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት በደግ የሚነሱ ሚኒስትር ነበሩ። እኛ ቤት ሬዲዮ ስለነበር በዚያን…
Rate this item
(0 votes)
አንዳንዶቻችሁ፣ ገና ርዕሱን ስታዩ፣ ‹ምኑን ከምን ሊያገናኘው ይሆን?› ማለታችሁ አይቀርም፡፡ ከወዲሁ ማስገንዘብ የምፈልገው ነገር ቢኖር ይህ መጣጥፍ ሰሙነ ሕማማትን በሃይማኖታዊ መነጽር የሚቃኝ አለመሆኑን ነው፡፡ ሃይማኖታዊ ወጉንና ሥርዓቱን ጠንቅቆ ማወቅ ለሚፈልግ የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ‹ሕማማት› እና የቀሲስ ሰሎሞን ወንድሙ መታፈርያ ‹መዝገበ…
Rate this item
(4 votes)
 እኔ ብዙ መጽሐፍትን አንብቤያለሁ፤ ያሳብዳሉ የተባሉትንም ጭምር ፤ እንግዲህ አሳብደውኝ እንደሆን አንተ ምስክር ነህ። ማንበብ አያሳብድም ! ያበዱ ካሉም መጽሐፎቹ ሳይሆኑ ፤ የአንባቢዎቹ የመረዳት መጠንና አስቀድሞ በውስጣቸው ለእብደት የሚያበቃ እርሾ ስለነበረ ፤ ወይም ደግሞ ያነበቡትን ሁሉ በህይወቴ ልተርጉመው ካሉ ነው…
Rate this item
(2 votes)
”--ካሙ የሳትረ የቅርብ ወዳጅ ነበር፡፡ ሆኖም ወዳጅነታቸዉ ከዘጠኝ አመት በኋላ በ1952 ዓ.ም ተቋጭቷል፡፡ በሁለቱ መካከል መቃቃር እንዲፈጠር ያደረገዉ ዐቢይ ምክንያት ካሙ በኮሚኒዝም ላይ ያንፀባርቀዉ የነበረዉ ትቸት ነዉ፡፡ አንድሬ ዢድ፣ ሊዮ ቶልስቶይ፣ ፊዮዶር ዶስቶቭስኪ፣ ሄርማን መልቬል እና ፍራንዝ ካፍካ ካሙ ላይ…
Page 1 of 249