Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
ጠዋት ድሮ በጎንደር ዙሪያ የሚኖሩ ገበሬዎች አንዱ ታቦት የአመት ሲሆን ወይ ለጥምቀት በዓል ጎንደር ከተማ ሲመጡ ግማሹ “አረ እሰይ ስለቴ ሰመረ” ሲል ሌላው “በወት ግባ በወት፤ ያገራችን ታቦት” ይላል፡፡ የከተማው ጎረምሳ ደግሞ ያሆ…ያሆ… ይላል፡፡ እየተጋፋ እየተተራመሰ፡፡ የገጠር ኮበሌዎች ግን ክብ…
Rate this item
(1 Vote)
ከኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ማዕከል አ.አ.ዩ በደራሲ ፀሐይ ይስማው የተደረሰው “ምስጢር” የተሰኘው መፅሐፍ፤ በኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማህበር የተመረቀው ባሳለፍነው ሳምንት ነበር፡፡ መፅሐፍ 208 ገፅ ሲኖረው በአንዲት ሴት የፍቅር ውጣ ውረዶችና መሰናክሎች ላይ ያተኮረ ነው፡፡ መፅሐፉን በዚህ መልኩ ልዳስሰው ወደድሁ፡፡“ምስጢር” ከገፅ 6…
Rate this item
(3 votes)
ባለፈው እሁድ ሰኔ 17 ቀን 2004 ዓ.ም በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ሥራዎችና ግለ-ሀሳብ ላይ የውይይት መድረክ ያሰናዳው ሚዩዚክ ሜይዴይ፤ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ዳሰሳ እንዲያቀርቡ የጋበዛቸው አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራው “አርክቴክት ሆነህ ወደ ኪነ ጥበቡ ሠፈር ምን አመጣህ?” ብለው ለሚጠይቁ መልስ ይሆናል ያሉትን…
Rate this item
(3 votes)
ስለ ኢትዮጵያ ማንነትና ታሪክ፤ ስለ አገራችን ባህልና አዝማሚያ እንዲሁም ሌሎች በርካታ ጥያቄዎችን በማንሳት፤ ከቴዲ አፍሮ ጋር ያደረግነውን ቃለ ምልልስ ባለፈው ሳምንት ማቅረባችን ይታወሳል። በዛሬው የመጨረሻ ክፍል፤ በአንድ ርእሰ ጉዳይ ላይ እናተኩራለን - የኪነጥበብ ፈጠራ ላይ። የመረጥነው ርእሰ ጉዳይ፤ በጣም አስፈላጊ…
Saturday, 16 June 2012 13:24

አንድ እና ተመሳሳይ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አንድ የሆነ ሠነፍ የት እንዳለ ስለማያውቅ በደረሰበት መመላለስ አይችልም፡፡ ተመሳሳዮች በሚጓዙበት ፈንጠር - ፈንጠር - ብሎ - ይሮጣል እንጂ… “ልክ መድረኩ እንደሠፋው…ዳንስ..እንደማይችል - ተራ- ዘፋኝ”…መፈናጠርና መደነቅ …የማስመሰልና…የመቻል…ልዩነቶች ናቸውና፡፡ -1- እኔ አንድና ተመሣሣይ ፍፁም አንድ አይደለም፡፡ … ብዙ የሚለያይ ነገር ያላቸው…
Rate this item
(0 votes)
አመድ የላሰች ኪነት ዛሬ በ “ኪነ-ጥበብ “ ዙሪያ ጥቂት ነገር ልል ወደድኩ፡፡ አትኩሮቴ ደግሞ ቅዥቢነትን በልክነት በሰደረው ህመምተኛ የኪነጥበብ አንጃ ላይ ነው፡፡ ኪነ-ጥበብ የየትኛውንም ጎራ የህይወት ጉድባና ስርጓጉ በብዙ ጥፍጥናና ጥበባዊ ለዛ፣ ለህይወት ተዋናዩ ሰብአዊ ፍጥረት እንዲደርሱ የማድረግ ዘርፈ ብዙ…