ጥበብ

Saturday, 20 April 2024 12:33

ብዕረኛው ከበደ ደበሌ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
ወዳጄ ስንዱ አበበ ነች ያስታወሰችኝ። መቼም እሷ ሀገር ቤት ብትሆን ‘ቤቷ’ ብቅ ማለቱ አይቀርም። ‘አልፎ አልፎ ቤቴ ብቅ ይላልም!’ ያለችው ያለምክንያት አልነበረምና። እንደው ይህቺ ስንዱ የምትባል ጀግኒት በርከት ያሉ ደራሲዎች በሯን የሚቆረቁሩት እንዴት አድርጋ ብትረዳቸው ነው!? እምባቸውን እንዴትስ ብታብስላቸው ነው!?…
Rate this item
(2 votes)
ሙዚቃ ማኅበረሰብን የሚያነቃና የሚያበቃ፤ ሲያልፍም ሕጸጽን ፊትለፊት የሚተችና አንድን ማኅበረሰብ የሚገራ ሲሆን፣ ጥበባዊነቱ ይጎላል፤ ደግሞ ሙዚቃ ሕዝብ ውስጥ ዘልቆ ፋይዳ ካልፈየደ፡- ካላስተማረ፣ ካላዝናና፣ ካላጀገነ፣ ካላበረታታ...ወዘተ. ከጥበባዊነት ይጓደላል፤ ግልጋሎት መስጠት እንዳለበት የማይካድ ሀቅ ነው። ሙዚቃ ከማኅበረሰብ ጋር የተቆራኘ ነው፤ የአንድ ማኅበረሰብ…
Rate this item
(2 votes)
 የመፅሐፉ ርዕስ - ግርባብ [ያ ደግ ሰው] ደራሲ -ፍቃዱ አየልኝስነ ፅሁፉዊ ዘውጉ -prose poetry fableየገፅ ብዛት - 237 የሕትመት ዘመን - 2016 ዓ.ም[በሀሳብና በልብ ሀገር ላይ እየተመላለሰ የሕይወትን፣ የጊዜን የነፍስንና የፍጥረትን ተነፃፃሪ መልክ ለመፍታት እንዲኹም ውላቸውን ለመጨበጥ... ጥያቄዎችን አንስቶ እንዲኹ…
Rate this item
(1 Vote)
(ክፍል አንድ)ሕይወት እና ሥራዎችዠን-ፖል ሳትረ ከሃያኛው ክፍለ ዘመን ታላላቅ ፈላስፎች መካከል አንዱ ነወዉ፡፡ ይህ ፈላስፋ የዘመናዊዉ ኤግዚስቴንሻሊዝም ዋናው ደቀመዝሙር ሲሆን፤ ይህ ፍልስፍናዊ ንቅናቄ ወደ ፈረንሳይ የገባውና ገናና የሆነዉም በእሱ አማካኝነት ነበር፡፡ በኖረበት ክፍለ ዘመን የእሱን ያህል እጅግ ታዋቂ ፈላስፋ ዓለም…
Rate this item
(1 Vote)
በ1946 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር አንድ ሥጦታ ተከሰተ….…ሙሉቀን መለሠን ምድር እጇን ዘርግታ ተቀበለች፤ ጎጃም፣ ደብረማርቆስ ከተማ አጠገብ በምትገኝ አነስተኛ መንደር ተወልዶ፣ የምውት ልጅ ነውና አዲስ አበባ ኮልፌ አጎቱ ዘንድ ተከተተ፤ ኑሮ አልሆነውም……ተመልሶ ወደ ጎጃም ተመመ፤ የካ ሚካኤል ትኖር የነበረች አክስቱ…
Rate this item
(1 Vote)
“አንዱን ሥራ ከሌላው አላበላልጥም“ አለማየሁ ገላጋይ የቃላት አመራረጡና አተራረኩ፣ ቦታዎችን የሚመርጥበትና አገላለፁ በእጅጉ ይገርመኛል፡፡ በየትኛውም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች የሚያነቧቸው መጻሕፍት እያበረከተልን ነው፡፡ የብርሀን ፈለጎች ወደ ፊልም ቢቀየሩ ምርጥ ድርሰት ነው፡፡ ውልብታ፤ የፖስት ካርድ አፃፃፍ ሙከራ ድንቅ ነው፡፡ በበኩሌ አንዱን…
Page 2 of 249