ጥበብ
ቡሄ (ፊጋ)ክፈት በለው ተነሣያንን አንበሳ (2)ክፈት በለው በሩንየጌታዬን (2)ሆያ ሆዬ ሎሚታልምጣ ወይ ወደማታሆያ..ሆዬ… አብዬው መሬሆያ ሆዬ…ሆ (2)ድንጋይ ለድንጋይ -(ሆ)ትዘላለች ጦጣ- (ሆ)እኔ አለቅም ዛሬ (ሆ)ነብሴ ብትወጣ! (ሆ) ሆያ ሆይ ሎሚታ ልምጣ ወይ ወደማታሆያ ሆዬ-ሆ (2)ሆይ የኔ ጌታ (ሆ)ሲቀመጥ ያምር (ሆ)ሲቆም ይረታ…
Read 993 times
Published in
ጥበብ
የቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ዘመነ ክህነት፣ የአንጾኪያ ቀውስ በጥልቀት ተዳሶበታል፤ከአገራችንና ከቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ኹኔታ ጋራ በእጅጉ ተመሳሳይ ነው፤ተቋማት እና ልሂቃን፣ ማኅበረ ፖለቲካውን ማረቅ ባለመቻላቸው ዕዳ ኾነዋል፤የሃይማኖት ልሂቃንም የፖሊቲካዊ መካሰስ አዋላጅ መኾናቸው እጅግ ያሳስባል፤ከሚያቋስለን ርእዮተ ዓለማዊ ታሪክ ወደ ፈዋሽ ታሪክ ሽግግር…
Read 1312 times
Published in
ጥበብ
ከብርዳማው የክረምት ገላ የሚተነውን ቀዝቀዛ አየር ልከላ፣ ፍቅር ባስጌጣት ጎጆዬ፣ በውዴ እቅፍ ውስጥ መሽጌ ሳለሁ፣ እንዲህ አለችኝ ውዴ፡-“አንተ ለእኔ ከሁሉም በላይ ነህ፡፡ የሚበልጥህ ይቅርና የሚስተካከልህ የለም፡፡ ብሩህ ራዕይን የምትፈነጥቅልኝ የእኔ ጸሃይ አንተ ነህ፡፡ እምነት አንተ፣ ፍቅርም አለኝታም ማለት አንተ እንጂ…
Read 1230 times
Published in
ጥበብ
መቅድምበዚህ መጽሐፍ ገጾች ውስጥ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተጻፉ እጅግ ቆንጆ ቆንጆ ቃላት አሉ። በዚህ መጽሐፍ ገጾች ውስጥ በየትኛውም ቋንቋ ውብ ተደርገው የተፃፉ ታላላቅ ቴአትሮች ይገኛሉ። ይህ የሥነ-ጽሁፍ ቅጽ፤ የቅርሶቻችን አካል ሆኗል። ወደተለያዩ የዓለም ቋንቋዎችም ተተርጉሟል። የእያንዳንዱ ብሔርና ነገድ፣ የእያንዳንዱ ባሕል፣ ሥጋና…
Read 1276 times
Published in
ጥበብ
መጀመርያ ያየኋት ከሁለት ሦስት ዓመት በፊት ነው፤ሁለት ሦስት መጻሕፍት በእጇ ይዛ ስትሔድ፡፡ ስፈራ ስቸር እንድታሳየኝ ጠየኳት፤ አሳየችኝ፡፡ ከመጽሐፎቹ አንዱ የአለማየሁ ገላጋይ “ወሪሳ” ይመስለኛል፡፡ ይህንኑ መጽሐፍ ከዚያ በኋላም እጇ ላይ አይቻለሁ፡፡በአጋጣሚ ከዚያን ወዲህ ባሉት ጊዜያት ባየኋት ቁጥር መጽሐፍ ከእጇ ላይ አላጣም፡፡…
Read 1351 times
Published in
ጥበብ
(ለዉጥ፣ ትዝታ፣ ምንምነት፣ ሞት …) ትዝታሽን ለእኔ፣ ትዝታዬ ለአንቺ (2012) በእሱባለዉ አበራ የተጻፈ ረዥም ልብወለድ ነዉ፡፡ ይኸ ሥራ እሱባለዉ በሳል ደራሲ (professional novelist) መሆኑን በተጨባጭ ያሳየበት ግሩም የፈጠራ ሥራ ነዉ፡፡ ደራሲዉ በዚህ ሥራ የተለያዩ የአጻጻፍ ቴክኒኮችን ማለትም ሕፅናዊነት (ይኸን የአማርኛ…
Read 1414 times
Published in
ጥበብ