Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
አንድ ወዳጄ የደራሲ ኃይለሥላሴ ደስታ ሥራዎች ናቸው ብሎ ሦስት መፃህፍት አንብቤ እንድመልስለት አዋሰኝ፡፡ እጄ የገቡትን ጥራዞች ሳገላብጥ ደራሲው “ዲግሪዎቼ” የሚላቸው ስድስት የድርሰት ሥራዎች እንዳሉት ተረዳሁ፡፡ በመጀመሪያ ያነበብኩት “የካሣ ትዝታዎች” በሚል ርእስ በክፍል አንድና ሁለት በተለያየ ጥራዝ የቀረቡትን መፃህፍት ነው፡፡በአንድ ሰው…
Rate this item
(3 votes)
ትላንተና ነው፡፡ ጓደኛዬ፣ እኔና ሁለታችን ከሰዓቱን የት ማሳለፍ እንዳለብን እየተከራከርን ነበር፡፡ ከእልህ አስጨራሽ ውይይት አዘል ንትርክ በኋላ ስምምነት ላይ ደረስን፡፡ ፊልም እያየን ለማሳለፍ፡፡ ፊልም በማየት ሙሉ ከሰአቱን ማሳለፍ ስለማይቻል ከሲኒማ ቤት ያመለጡ ሰአታት ካሉን ሁለታችንም መፅሀፍት ስለያዝን በማንበብ ለማሳለፍ አቀድን፡፡ጓደኛዬ…
Rate this item
(0 votes)
“መጋቢት 6 ቀን 1963 ዓ.ም ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለሥላሴን ይዞ ወደ አባያ ለመብረር ሲነሳ በአውሎ ንፋስ ምክንያት መሰናክል አጋጥሞት የወደቀው ሒሊኮፕተር ከጥቅም ውጭ ሆኗል፡፡ “ሒሊኮፕተሩ በአውሎ ንፋስ ምክንያት መሰናክል ደርሶበት የወደቀው፤ ከአዋሳ ከተማ 100 ኪሎ ሜትር ያህል ርቆ በሚገኘው…
Rate this item
(0 votes)
መካከል ላይ ሁለት ሳምንቶች ተሙለጭልጨው አመለጡ እንጂ የቅድሚያ ሃሳቤ ከወግ ጥበብ ጋር ሦስት ሳምንታት እንዘልቃለን ነበር፡፡ በሁለቱ ፅሁፎች ከ”የቡና ቤት ሥዕሎች” ጋር መስፍን ሃብተማሪያምን ይዘን፣ በ”ሁለት ሐውልቶች ወግ” እና በ”ጠጠሮቹ” ዳንኤል ክብረትን ዳስሰን፣ ማክተሚያው ላይ እንደ ዳገት ወጪ “ወገቤን” ብለን…
Rate this item
(2 votes)
“የፈላስፎች ጉባኤ” በያዝነው ሳምንት ከማተሚያ ቤት ወጥቶ ለአንባቢያን የቀረበ መፅሐፍ ነው፡፡ በጋዜጠኝነታቸው የሚታወቁት የኤሚ እንግዳና የጥበቡ በለጠ 11 የልቦለድ ስብስቦችን የያዘው መፅሐፍ በመግቢያው “የስነ ፅሁፍን መስቀል ተሸክመው ለዚህ ያበቁን ጠቢባንን አንዴ እናስታውሳቸው” በሚል መነሻ እስከ ሞት ድረስ መስዋዕትነት የከፈሉ የኪነጥበብ…
Saturday, 14 January 2012 11:58

ስለማውቀው ፈጣሪ ላውራ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ለምን ለምን ከነስህተታችን ተውከን?” ኖስቲክ ነኝ፡፡ ኖሲስ (gnosis) እውቀት ማለት ነው፡፡ … ባልተጭበረበረው … እውነተኛ እውቀት ፈጣሪዬ ላይ እደርሳለሁ ብዬ የማምን ነኝ፡፡ …. እውነተኛ ፈጣሪ ዘንድ በእውነተኛ እውቀት መድረስ፡፡ ላለመመለስ … ዳግመኛ ላለመሳሳት … በአንድ እውነት ሁሉም ጥቅል ነገር ላይ…