Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(7 votes)
የእውቅ ድምፃውያንን የሙዚቃ ቪዲዮ ክሊፖች ሰርቷል - ስንታየሁ ሲሳይ፡፡ በሚሰራቸው ስራዎች ሁሉ ኢትዮጵያዊ ባህልን ማካተትና ማንፀባረቅ ይፈልጋል፡፡ በዚህ የማይስማሙ ዘፋኞች አይስማሙኝም ይላል፡፡ አብዛኞቹ ግን የምላቸውን ስለሚሰሙኝ ምስጋና ይገባቸዋል የሚለው ዳይሬክተሩ ስንታየሁ ሲሳይ፤ በኢትዮጵያ የሙዚቃ ቪዲዮ ክሊፕና ፊልሞች ዙሪያ ከጋዜጠኛ አበባየሁ…
Rate this item
(1 Vote)
ማዕረገ ጥበብ ዘፀጋዬ ገብረ መድኅን“ባለቅኔ ሎሬት” (Poet Laureate) የተሰኘው ማዕረግ የተገኘው ከጥንታዊት ግሪክ (በኋላም ሮማውያን) ጥበበኞችንና አሸናፊዎችን የማክበር፣ የመሾምና የመሸለም ልማድ እንደሆነ የታሪክ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ወይራ የባለ ቅኔዎች የበላይ ጠባቂ የሆነው የአፖሎ ቅዱስ ዛፍ ነው ተብሎ በጥንታዊ ግሪካውያን ይታመንበት ስለነበር፣…
Rate this item
(39 votes)
ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በየሳምንቱ ዘወትር ረቡእ ሲተላለፍ የቆየው “ሰው ለሰው” ተከታታይ ድራማ በፕሮዱዩሰሮች መካከል በተፈጠረ ግጭት ሊታገድ እንደሚችል ምንጮች ጠቆሙ፡፡ በድራማው ላይ የኢንስፔክተር ፍሬዘር እህት ናርዶስን ሆና የምትጫወተው ብስራት ገመቹ፤ ስሰራ የቆየሁት ገፀ - ባህሪ ለእኔ ሳይነገረኝ ለሌላ…
Rate this item
(3 votes)
በሚያዝያ ወር 1934 ዓ.ም በደብረ ብርሃን ከተማ መግቢያ ጠባሴ በሚባል መንደር በእረኝነት ላይ ተሰማርቶ የነበረ አንድ የስምንት ዓመት ልጅ በቅርብ ርቀት በአስፋልቱ ላይ ባለፈው ሮልስ ሮይስ መኪና መስኮት ውስጥ ያየው ሰው ምስል በቀላሉ ከህሊናው የሚጠፋ አይነት አልሆነበትም፡፡ ማታ ከብቶቹን ሰብስቦ…
Rate this item
(3 votes)
ህዳር 10 ቀን 2005 ዓ.ም “ልዩ ድግስ” ተብሎ በተደጋጋሚ በሬዲዮ የሰማነው ዝግጅት የተከናወነበት ዕለት ነበር - “የሺ ጋብቻ” አንድ ወይም ሁለት ጥንዶችን ብቻ ሳይሆን በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ጥንዶችን የያዘ የ “ሺዎች ጋብቻ” ነበር፡፡ እነሆ በዚሁ እለት የሺ ጋብቻው እየተካሄደ በነበረበት…
Rate this item
(1 Vote)
(ደራሲው) የአራት ኪሎ መፍረስ የሚያስከትለው ሰብአዊ ቀውስ ከፍተኛ ነው የሚል አቋም ቢኖረውም በሌላ አንፃር መፍረስ የለበትም አይልም፡፡ ታዲያ ምን ይሁን ለሚሉትም ፀሐፊው አማራጭ አይሰጥም፡፡”አዲስ አድማስ ጋዜጣ በህዳር 1 ቀን 2005 ዓ.ም ዕትሙ፣ የዳዊት ንጉሡ ረታን ጽሁፍ “ጉንጭ አልፋው የዓለማየሁ ገላጋይ…