ጥበብ
ፍሬው ዘሪሁን (ፍሬዘር) ዲፕሎማት ነው። ከዲፕሎማትነቱ በዘለለ ደራሲ ነው። በድርሰት በቆየባቸው ጥቂት አመታት “ዣንተከል” እና “ራስ” የተሰኙ ልቦለዶች ለአንባቢያን አድርሷል። አሁን ደግሞ እየሳሳ ባለው በወጉ ዘርፍ አንድ መጽሐፍ በቅርቡ አበርክቷል። ወግ ምንድነው? የእንግሊዝኛው ቃል (Essay) Essayer ከሚለው የፈረንሳይኛ ቃል የመጣ…
Read 1526 times
Published in
ጥበብ
ሀገርን ትልቅ ማድረጊያ አንዱ መንገድ ኪነጥበብ ነው፡፡ መጽሐፍ፣ ዘፈን፣ ፊልም፣ ትያትር ወዘተ ለዚህ ተጠቃሽ መሆን ይችላሉ። ሀገራት በእነዚህ የኪነጥበባት ውጤቶች ብሔራዊ አጀንዳቸውን፣ እምነታቸውን፣ የበላይነታቸውን፣ ሥልጣኔያቸውን፣ ጀግንነታቸውን…ያንጸባርቃሉ፡፡ የማንን ፊልም ነው የምናየው? በማን ገንዘብ ነው ዓለም ዓቀፍ ግብይት የምንፈጽመው? የት ሀገር ለመኖር…
Read 2646 times
Published in
ጥበብ
"--እኔ በህልሙ ላይ የታየኝ መሬቱ ላይ ተዘርሬ ነው፡፡ በዙሪያችን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ወዳድቀዋል፡፡ በገደሉ መውጫ ኩርባ ላይ የእንግሊዝ ወታደሮች እየመጡብን ነው፡፡ ቀና ብዬ ስመለከት መይሳው ከጎኔ እንደ መንጋለል ብለዋል፡፡ ትከሻቸው ላይ የጣሉትን ሹሩባ የወረሰው ጭንቅላታቸውን ቀና አድርገው…’ገዝዬ’ አሉኝ፡፡ ስሜን…
Read 1122 times
Published in
ጥበብ
"--ለምንም ነገር ልመና ማቅረብ ትቻለሁ፡፡ የኀዘን እንጉርጉሮ ማሰማት አቅቶኛል፡፡ በተቃራኒው በጣም ጥንካሬ ይሰማኛል፤ እኔ ከሳሽ ስሆን ተከሳሹ እግዚአብሔር ነበር፡፡ ዓይኖቼ ተከፍተዋል፡፡ ብቻዬን ነኝ፤ ያለ እግዚአብሔርና ያለ ሰው በአስፈሪ ሁኔታ ብቻዬን ነኝ፡፡ ያለ ፍቅር ወይም ያለ ምሕረት፡፡--" መጣሁ አየሁ፡፡ ሁሉንም መረመርኩ።…
Read 2026 times
Published in
ጥበብ
Wednesday, 23 February 2022 20:04
የአዲስ አድማሱ አሰፋ ጎሳዬ፤ በዛሬዋ ቀን የካቲት 16 ቀን ተወለደ፡፡
Written by Administrator
የአዲስ አድማሱ አሰፋ ጎሳዬ፤ በዛሬዋ ቀን የካቲት 16 ቀን ተወለደ፡፡*አንዳንዶች ለጥበብና ለጥበብ ባለሙያዎች በነበረው ፍቅርና መቆርቆር ያስታውሱታል፡፡*አንዳንዶች በዕውቀት ወዳድነቱና አዳዲስ ሃሳቦችን ለመተግበር በነበረው ድፍረትና ትጋት ያነሱታል፡፡*ብዙዎቹ ወዳጆቹ የትላልቅ ህልሞች ባለቤትና ባለራዕይነቱን አድንቀው ያወሳሉ፡፡*ሌሎች በደግነቱ፣ በተጫዋችነቱና በሳቂታነቱ ሁሌም አይረሱትም፡፡ እኛ ደግሞ…
Read 6514 times
Published in
ጥበብ
ክፍል ሁለትከሰማይ የወረደ ፍርፍር በተሰኘው የአዳም የአጫጭር ልብወለዶች መድብል ውስጥ የሚገኘው የሚያንፀባርቅ ጥርስ የተሰኘው አጭር ልብወለድ ሌላኛው እኩይ እሳቤን የሚዳስስ ሥራ ነው፡፡ በእዚህ ልብወለድ ውስጥ የምናገኘው ዋና ገጸባሕርይ፣ የራሱን እሴት ፈብርኮ ለመኖር ያልጣረ፣ በተቃራኒው በይሉኝታ እግር ብረት ተጠፍሮ የሚኖር ገጸባሕርይ…
Read 1603 times
Published in
ጥበብ