ጥበብ

Thursday, 25 November 2021 07:04

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
* የፖለቲካ መሪዎች ወጣቱን የአገር ችግር ለመፍታት እንጂ ችግር ለመፍጠር መጠቀም የለባቸውም። -ሳድሃጋኪ- * ሁልጊዜ መጪውን ዘመን ለወጣቱ መገንባት አንችልም፤ ነገር ግን ወጣቶቻችንን ለመጪው ዘመን መገንባት እንችላለን። -ፍራንክሊን ዲ.ሩስቬልት- * ለወጣቱ እውነት መናገርን አስተምረው፤ ሰላም ምን ሊፈይድ እንደሚችል አሳየው። -ራኪም- …
Thursday, 25 November 2021 06:59

የስኬት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 * ከተለመደው አካሄድ ሳትወጣ ዕድገትን እውን አታደርግም፡፡ -ፍራንክ ዛፓ- * በዝግታ መጓዝን አትፍራ፤ መፍራት ያለብህ ባለህበት መቆምን ነው፡፡ -የቻይናውያን አባባል- * ያንተን ዕድገት ከሌሎች ጋር አታወዳድር፡፡ የራሳችንን ርቀት ለመጓዝ የራሳችን ጊዜ ያስፈልገናል፡፡ -ያልታወቀ ሰው - * ዝግ ያልኩ ተጓዥ ነኝ፤…
Rate this item
(2 votes)
“ አዎ፤ ችግር ረሀብና ስቃይ ምን እንደሆኑ አውቃለሁ። አባቴ የመንደር እድርተኞች ለፋፊ ነበር። እርሱ ደህና በነበረበት ጊዜ በቀን አንዴ እንኳ ቢሆን እንጀራ በዶኬ እንቀምስ ነበር። ታሞ አልጋ ላይ ከዋለ በኋላ ግን ጥሬ እንኳን ባቅሙ ያርብን ነበር።” ባለፈው ሳምንት እንደ መንደርደሪያ…
Thursday, 25 November 2021 06:43

በክብር ስለ “ክብር”

Written by
Rate this item
(0 votes)
--ሰው ለራሱ ጨው በመሆን ሕይወቱን ሲያጣፍጥ ክብሩ እንደሚገለጥ ያምናል፡፡ ሰው ራሱን ካላሳደገ በቀር ሰው ብቻ መሆኑ ትርጉም የለሽ የሚሆንበት ፍጹምን እናያለን፡፡--; “ክብር” የተሰኘው የደራሲ ቃል ኪዳን ኃይሉ መጽሐፍ፣ በ166 ገጾች የተቀነበበ ልብ ወለድ ነው። ቃል ኪዳን ከዚህ ቀደም የተለያዩ የድርሰት…
Sunday, 14 November 2021 00:00

ሆ ብዬ መጣለሁ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ማሳያ አንድበሞላ ባስ ውስጥ ሆነን እየሄድን ነው። የወንበሮቹን ብረት በግራ እና በቀኝ እጄ ጨብጬ በጀርባዬ የሚገፋኝን ሰው ለመቋቋም እግሬን አስፍቼ ቆሜያለሁ፤ ወደ ውጪ እየተመለከትኩ ነው፡፡ ባሱ ዳገት እየወጣ ሲጎተት አንድ ሰው ከመንደር ውስጥ ወጥቶ በነብስ አውጪኝ ሩጫ የባሱን ፍጥነት ተስተካከለው፡፡…
Rate this item
(3 votes)
የታደለ አበባ ሲረግፍ ፍሬ አዝሎ- አሻራ አስቀምጦ ነው። የአበባነት መዐዛና ጠረኑ አየር ላይ ናኝቶ አይቀርም፤ በፍሬ ተጠቅልሎ በትውልድ ልብ ሌላ አበባ ይጸንሳል፤ ሌላ ፍሬ ይወልዳል!..ለዘመናቸው ክንፍ በሚገባ ተፈናጥጠው ሕይወትን በውል የቃኙ፣ ዓለምን በሕሊና የዳኙ ከያንያንም ከከፍታቸው ማዕረግ፣ ከድካማቸው ስርቻ ፈልቅቀው…