Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 14 April 2012 13:04

የህፃናት ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ውድ እግዚአብሔር፡- በድሮ ጊዜ ብዙ ተዓምራት ሰርተሃል፡፡ አሁን ለምን መስራት ተውክ? -ፌቨን- ውድ እግዚአብሔር፡- ለእረፍት በወጣን ጊዜ ዝናብ ሲዘንብ ስለነበረ አባቴ አብዶ ነበር፡፡ ሰዎች ስላንተ ማለት የማይገባቸውን ነገር ሁሉ ሲልህ ሰምቻለሁ፡፡ ሆኖም ግን እንደማትጐዳው ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ (ወዳጅህ ነኝ - ማንነቴን…
Saturday, 14 April 2012 13:04

አዋቂዎች ስለ እግዚአብሔር

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ማንኳኳት… ማንኳኳት… የገነትን በር ማንኳኳት! ቦብ ዳይላን (አሜሪካዊ ዘፋኝና የዜማ ደራሲ) መጪው ዘመን እንደ መንግስተ ሰማያት ነው - ሁሉም ሰው ያወድሰዋል፤ ነገር ግን ማንም እዚያ ለመሄድ አይፈልግም፡፡ ጀምስ ባልድዊን (አሜካዊ ፀሃፊና የሲቪል መብት አቀንቃኝ) እግዚአብሄር ሃይማኖት የለውም፡፡
Rate this item
(0 votes)
ትኩሳት” ድርሰት ውስጥ ጎልተው የሚታዩት ሴቶች ሶስት ናቸው - አማንዳ፤ ሲልቪ፤ ኒኮል። ያለ ስም የተጠቀሰችውን ሌላኛዋ ሴት እንደ አራተኛ ልንቆጥራት እንችላለን። ስብሃት ገ/እግዚአብሄር፤ የድርሰቱን ምእራፍ ሁለት፤ ይህችን ሴት በመግለፅ ይጀምራል። “ያን ሰሞን አንዲት ቆንጆ አሜሪካዊት ነበረችኝ። አይኗ ሰማያዊ፤ ፀጉሯ በጣም…
Saturday, 07 April 2012 09:39

እንደ ስብሐት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከአዘጋጁ:- ውድ አንባብያን፤ በዚህ አምድ በአንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሔር የአፃፃፍ ዘዬ የተኳሉ ጥበባዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ መጣጥፎችና ወጐች ይስተናገዳሉ፡፡ እግረመንገዳችንንም ዕውቁን የብዕር ሰው ስብአት ለአብን እየዘከርን፡፡ ለአምዱ የሚመጥኑ ጽሑፎችን ብትልኩልን ሚዛን ላይ እያወጣን እንደየሁኔታውና አግባቡ እናስተናግዳለን፡፡ “ከንጉሱ በልጠህ አትድመቅ”…
Rate this item
(3 votes)
በጥበብ አፀድ ውስጥ የዝማሬ ውብ ድምፆች በሞገስ እንዲፈስሱ…የደስታ ሳቆች እንዲፈኩ…እንመኛለን፡፡ ሰማይና ምድር በአድማሶቻቸው ተቃቅፈው ከከንፈሮቻቸው ዳርና ዳር ዜማ ሲፈልቅ፣ ተራሮች ማህሌት ቆመው ሲወዛወዙ ብናይ ደስ ይለናል፡፡ ጥበባትን የምንወድድ ሁሉ የልባችን ትርታና የነፍሳችንም ፉጨት ይኸው ነው!ታዲያ ይኸው ፍቅራችን በመጽሐፍት ቤቶች መደዳ፣…
Rate this item
(0 votes)
ሄሚንግዌይን አደንቀዋለሁ … ታዲያ ሄሚንግዌይ ተደንቆ ስብሐት ሊቀር ነው? …… ግራጫውን መልክ አድንቄ ጠይሙ ሊቀር … እንዴት ተደርጐ?! ቀለማቸው እና የሚፅፉበት ቋንቋ ይቅርና በሌላው ነገራቸው ሁለቱን ደራሲዎች አንድ ለማድረግ ልሞክር … ስብሐት የተወለደው አድዋ ነው፤ ሄሚንግዌይ ደግሞ ኦክፖርክ (ኤሊኖይስ)፡፡ ሄሚንግዌይ…