ጥበብ
ውድ እግዚአብሔር፡- በድሮ ጊዜ ብዙ ተዓምራት ሰርተሃል፡፡ አሁን ለምን መስራት ተውክ? -ፌቨን- ውድ እግዚአብሔር፡- ለእረፍት በወጣን ጊዜ ዝናብ ሲዘንብ ስለነበረ አባቴ አብዶ ነበር፡፡ ሰዎች ስላንተ ማለት የማይገባቸውን ነገር ሁሉ ሲልህ ሰምቻለሁ፡፡ ሆኖም ግን እንደማትጐዳው ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ (ወዳጅህ ነኝ - ማንነቴን…
Read 2161 times
Published in
ጥበብ
ማንኳኳት… ማንኳኳት… የገነትን በር ማንኳኳት! ቦብ ዳይላን (አሜሪካዊ ዘፋኝና የዜማ ደራሲ) መጪው ዘመን እንደ መንግስተ ሰማያት ነው - ሁሉም ሰው ያወድሰዋል፤ ነገር ግን ማንም እዚያ ለመሄድ አይፈልግም፡፡ ጀምስ ባልድዊን (አሜካዊ ፀሃፊና የሲቪል መብት አቀንቃኝ) እግዚአብሄር ሃይማኖት የለውም፡፡
Read 2579 times
Published in
ጥበብ
ትኩሳት” ድርሰት ውስጥ ጎልተው የሚታዩት ሴቶች ሶስት ናቸው - አማንዳ፤ ሲልቪ፤ ኒኮል። ያለ ስም የተጠቀሰችውን ሌላኛዋ ሴት እንደ አራተኛ ልንቆጥራት እንችላለን። ስብሃት ገ/እግዚአብሄር፤ የድርሰቱን ምእራፍ ሁለት፤ ይህችን ሴት በመግለፅ ይጀምራል። “ያን ሰሞን አንዲት ቆንጆ አሜሪካዊት ነበረችኝ። አይኗ ሰማያዊ፤ ፀጉሯ በጣም…
Read 7089 times
Published in
ጥበብ
ከአዘጋጁ:- ውድ አንባብያን፤ በዚህ አምድ በአንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሔር የአፃፃፍ ዘዬ የተኳሉ ጥበባዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ መጣጥፎችና ወጐች ይስተናገዳሉ፡፡ እግረመንገዳችንንም ዕውቁን የብዕር ሰው ስብአት ለአብን እየዘከርን፡፡ ለአምዱ የሚመጥኑ ጽሑፎችን ብትልኩልን ሚዛን ላይ እያወጣን እንደየሁኔታውና አግባቡ እናስተናግዳለን፡፡ “ከንጉሱ በልጠህ አትድመቅ”…
Read 2979 times
Published in
ጥበብ
በጥበብ አፀድ ውስጥ የዝማሬ ውብ ድምፆች በሞገስ እንዲፈስሱ…የደስታ ሳቆች እንዲፈኩ…እንመኛለን፡፡ ሰማይና ምድር በአድማሶቻቸው ተቃቅፈው ከከንፈሮቻቸው ዳርና ዳር ዜማ ሲፈልቅ፣ ተራሮች ማህሌት ቆመው ሲወዛወዙ ብናይ ደስ ይለናል፡፡ ጥበባትን የምንወድድ ሁሉ የልባችን ትርታና የነፍሳችንም ፉጨት ይኸው ነው!ታዲያ ይኸው ፍቅራችን በመጽሐፍት ቤቶች መደዳ፣…
Read 4972 times
Published in
ጥበብ
ሄሚንግዌይን አደንቀዋለሁ … ታዲያ ሄሚንግዌይ ተደንቆ ስብሐት ሊቀር ነው? …… ግራጫውን መልክ አድንቄ ጠይሙ ሊቀር … እንዴት ተደርጐ?! ቀለማቸው እና የሚፅፉበት ቋንቋ ይቅርና በሌላው ነገራቸው ሁለቱን ደራሲዎች አንድ ለማድረግ ልሞክር … ስብሐት የተወለደው አድዋ ነው፤ ሄሚንግዌይ ደግሞ ኦክፖርክ (ኤሊኖይስ)፡፡ ሄሚንግዌይ…
Read 2520 times
Published in
ጥበብ