ጥበብ
”--ታዲያ አደገኝነቱ ባያጠራጥርም የመጣው ይምጣ ብለው፤ በድፍረት የሚጠይቁ አልፎ አልፎ ብቅ ይላሉ፡፡ አይነካም የተባለውን የሚነኩ፤ በሩቅ የተሰቀለውን ለማውረድ የሚተጉ፤ ልባም አርቲስቶች፡፡ በአነጋጋሪ የጥበብ ስራዋ በቀዳሚነት የምንጠቅሳት ኢትዮጵያዊት አርቲስት ደግሞ እንስት ምህረት ከበደ ናት፡፡ ምህረት የተወለደችው በደሴ ከተማ ሲሆን፤ ከስእል በተጨማሪም…
Read 558 times
Published in
ጥበብ
ምዕራፍ 01/2ከራስ በድን አካል ጋር ፊት ለፊት መተያየት ውስጥ ያለው የድንጋጤ መንፈስ፣ ይህ ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲለማመደው የማያውቀው የኬሚካል ዑደት በሰውነቱ ውስጥ ይተራመስበት ጀመር፡፡ ሞትና ስሜት በአንድ ጊዜ በዚህ ሰው ጭንቅላት ውስጥ በፍጥነት መመላለስ ውስጥ ገብተዋል፡፡ የትኛው ትክክል እንደሆነ ሊረዳው…
Read 285 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል አንድ)መግቢያይህ ኂሳዊ መጣጥፍ ኤግዚስቴንሻሊዝም ተብሎ በሚጠራዉ በዠን-ፖል ሳርተር እና አልበርት ካሙ ፍልስፍና አንጻር የአዳም ረታ የልብወለድ ድርሰቶችን የሚፈክር ነዉ፡፡ የአዳም ረታ የድርሰት ሥራዎችን ከኤግዚስቴንሻሊዝም ፍልስፍና አንጻር በመፈከር ረገድ ይህ የእኔ ሥራ የመጀመሪያ አይደለም፤ ሌሎች ሰዎችም በዉጭ ሐገር ቋንቋ ተመሰሳይ…
Read 373 times
Published in
ጥበብ
Monday, 05 February 2024 15:43
“‘የዘመን ቃናዎች ፩’ን የሰራሁት ነባር አርቲስቶችን ለማክበርና ለማመስገን ነው”
Written by Administrator
-ድምጻዊ ዳዊት ጽጌ-በአንጋፋዎቹ የአገራችን ድምፃውያን አሰፋ አባተ፣ ጥላሁን ገሰሰ እና እሳቱ ተሰማ ከዘመናት በፊት የተቀነቀኑና ከአድማጭ ጆሮ እርቀው የኖሩ ሦስት ተወዳጅ ሙዚቃዎች በወጣቱ ድምፃዊ ዳዊት ፅጌ ዳግም ተቀንቅነው፣ “የዘመን ቃናዎች ፩” በሚል ስያሜ የሙዚቃ ቪዲዮዎች እንደተሰራላቸው የተገለጸ ሲሆን፤ ትላንትና አርብ…
Read 471 times
Published in
ጥበብ
ምዕራፍ 1-ኪሩቤል ሳሙኤል -የሚተነፍሰው ትንፋሽ ከዛፎቹ ቅጠሎች ጋር እየተጋጨ ደግሞ ደጋግሞ ይሰማዋል፡፡ ትንፋሹ ከአፍንጫው ሲወጣ ጥሎት ላይመለስ እየኮበለለ ነው የሚመስለው፡፡ በጣም ደክሞታል፡፡ ወደ የት እየሄደ እንደሆነ የሚያውቀው ታሪክ የለም፡፡ በዚህ ጥቅጥቅ ያለ ጫካ ውስጥ የሚተነፍስና የሰው ፍጥረት የሆነው እሱ ብቻ…
Read 401 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 03 February 2024 00:00
የአ.አ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል ያዘጋጀው አገራዊ ፌስቲቫል የፊታችን ሰኞ ይከፈታል
Written by Administrator
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ባህል ማዕከላት የሚሳተፉበትና የፊታችን ሰኞ ጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም የሚከፈት አገራዊ ፌስቲቫል ማዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ፌስቲቫሉ ለተከታታይ ሦስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ መክፈቻው ሰኞ ከአመሻሹ 11 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ…
Read 342 times
Published in
ጥበብ