ጥበብ
ወደ አክሱምና ላሊበላ ወይስ ወደ አፄ ምኒልክ?..ስለ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ሐረር፣ የፋሲል ግንብና ስለመሳሰሉት ታሪካዊ ነገሮች በአገር ውስጥና በውጭ ባለሙያዎች በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል፡፡ እኛ ..እንደገና.. የተሰኘውን የቴሌቪዥን ዘጋቢ ፊልምን ለማዘጋጀት ስንነሳ ቀድመው ከተሰሩት የተለየ ነገር የማምጣት ዓላማ ኖሮን ሳይሆን ቁጭት ለመፍጠርና…
Read 2509 times
Published in
ጥበብ
..የሞኝ ለቅሶ፣ መልሶ-መላልሶ.. እንዳትሉኝ፤ ወደዚህ ርዕስ ለመግባት የሚያስችል ..ትኬት.. ቀደም ብዬ ቆርጫለሁ (ምኔ ሞኝ) ደራሲ ፖለቲካዊ አዙሪትና ዕጣ-ፈንታቸው.. በሚል ርእስ በሁለት ሳምንት የጥቂት ደራሲዎቻችንን ህይወትና ሥራ ለመፈተሽ ሙከራ አድርገን ነበር፡፡
Read 3477 times
Published in
ጥበብ
በዩኒቨርስቲ ወተት በቧንቧ ይቀርብ ነበር …ንጉሱ ተማሪና ትምህርት ያበረታታሉ …የሥራና የሕይወት ታሪካቸውን የያዘው “ፍኖተ ሕይወት”ን ጨምሮ 14 ያህል ወጥና የትርጉም መፃሕፍትን ሰንደው ለአንባቢያን አቅርበዋል፡ የሕይወት ጉዟቸውን የያዘውን መጽሐፍ ለማዘጋጀት ምክንያት የሆናቸው ብዙ ሰዎች “በሕይወት የሉም” ብለው ያስቡ በነበረበት ወቅት ለአዲስ…
Read 4107 times
Published in
ጥበብ
መጀመሪያ ጣቱን ብዕር ሰድዶ ቃል ያስቀመጠው እግዚአብሄር ራሱ ነው ብለው ከሚያምኑት አንዱ ነኝ፡፡ ..መቼ?..ብትሉ በዘመነ - ሙሴ ብዬ ቁጭ !..ሙሴ ጽላቱን ይዞ ከሄደ በኋላ ስለተፈጠረው ጉዳይ አናወራም፡፡ የመጀመሪያው አንባቢ ሙሴ መሆኑን ካወቅን ብቻ በቂ ነው፡፡ መፃፍ የፈለግሁትም ስለ ንባብ ነውና!እግዚአብሄር…
Read 4380 times
Published in
ጥበብ
የመጽሐፉ ርእስ…የአመጻ ብድራትደራሲ…ጌቱ ሶሬሳዓይነት…ረዥም ልብወለድየሽፋን ዋጋ…38 ብርየገጽ ብዛት…274የታተመበት ዘመን ….2004 ዓ.ምከኢትዮጵያ ሰዓሊያን እና ቀራጺያን ማኅበር ሰዎች ጋር ሻይ ቡና እያልን ነበር፡፡ በየጨዋታው መሃል ስለዘመናችን የኪነጥበብ ሥራዎች እናነሳለን፡፡ ከሰዓሊያኑ አንዱ እንደዘበት ተናገረ፡፡ ስለ ፊልም ፖስተሮች እና ስለመጻሕፍት ሽፋን ሥራዎች፡፡ የፊልም ፖስተሮች…
Read 2150 times
Published in
ጥበብ
“Black Lions” በኢትየጵያውያን የሥነ ፅሁፍ ሠዎች፡- ደራሢያን፣ ገጣሚያንና ባለቅኔዎች ሠብአዊና ጥበባዊ ሠብዕና ላይ ተመሥርቶ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተፃፈ መፅሀፍ ነው፡፡ ይሄን ጥናታዊ መፅሀፍ የፃፉት የኖርዌይ ተወላጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ሞልቨር ሲሆኑ ያሣተመው Red Sea publisher (ቀይ ባህር አሣታሚ) የተሠኘ ተቋም ነው፡፡ ሞልቨር…
Read 5417 times
Published in
ጥበብ