ባህል

Rate this item
(3 votes)
“በአዘቦት ተርፎ ያልተጠራቀመውበፋሲካው ከየት ይገኛል?”እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ!!ሦስት ምሳሌያዊ አነጋገሮች አሉ፤ ፋሲካን ተገን አድርገው ወደኛ ሲመጡ ያገኘኋቸው፡፡ ሌሎች ተረቶች ሊኖሩም ላይኖሩም ይችላሉ፡፡ “አንዳንዴ እንዲህ ነው” አለ ዘፋኝ! አለምን እጃችን ላይ ካለው አንፃር ብቻ እንመዝን ዘንድ የተገደድን ፍጡሮች ነና! ደግሞስ እጃችን…
Rate this item
(6 votes)
“አሁን ያለው የመገናኛ ብዙኃን ይዘትና ቅርጽ እንዲፈጠር ተግቶ የሰራው መንግስት መሆኑንጸሃፊው አላስተዋሉም፣ ወይም ሆን ብለው ጆሮ ዳባ ልበስ ብለውታል፡፡----” የዛሬ ሁለት ሳምንት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የሚያዝያ 1 ዕትም፣ ያ ገርሰው ጥበቡ የተባሉ ጸሃፊ፣ በኢቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ የሰነዘሩትን ትችት አነበብኩት፡፡…
Rate this item
(11 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ምስኪኗ ሀበሻ በተራዋ አቤቱታዋን ይዛ ወደ አንድዬ ሄዳለች፡፡ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ…አንድዬ፡— ይሄን ድምጽ አውቀዋለሁ ልበል!ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ ምስኪኗ ሀበሻ ነኝ…አንድዬ፡— ምስኪኗ ሀበሻ! አሁን አስታወስኩኝ፡፡ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ ረስቼሻለሁ እንዳትለኝ!አንድዬ፡— ብረሳሽ ምን ይገርማል! ደግሞ ይቺ ማናት ብዬ ግራ ቢገባኝ ምን ይገርማል!ምስኪኗ…
Rate this item
(15 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እግዚአብሔር መጀመሪያ ዓዳምን ፈጠረ፡፡ ከዚያም በደንብ አየውና ምን አለ መሰላችሁ…“ከዚሀ የተሻለ ፍጡርስ መፍጠር እችላለሁ…” አለና ሔዋንን ፈጠረ፡፡ ቂ…ቂ…ቂ…ስሙኝማ…የምር ግን ዘንድሮ የአኳኋናችንን ነገር ስናይ… አለ አይደል… “ምናልባት ከሁለቱም የተሻለ ፍጡር መፍጠር አይችልም ነበር!” ልንል ምንም አልቀረን! ከዚህ በፊት ያወራናት ነገር…
Rate this item
(24 votes)
“ደገፍ ብሎ የሚያለቅስበት ትከሻ የሚያገኝ የታደለ ነው”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሙዝ ነጋዴው ገበያ ቀዝቅዞበታል፡፡ እናላችሁ… በአጠገቡ ታልፍ የነበረች አንዲትን ሴትን “እንዴት ያለ ጣት የሚያስቆረጥም ሙዝ መሰለሽ!” እያለ ሊያባብላት ይሞክራል፡፡ እሷም ሙዝ የምትገዛበት ገንዘብ እንደሌላት ትነግረዋለች። እሱም “ግዴለም ቀስ ብለሽ ትከፍይኛለሽ፣” ይላታል። እሷ…
Monday, 04 April 2016 08:01

የ‘ደስታ’ ነገር…

Written by
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… እነኚህ ፈረንጆቹ ጭራሽ “ደስተኛ አይደላችሁም...” ይሉናል! መቶ ምናምነኛ! ያውም ከምትታመሰው ሶማሊያ ብሰን አረፍን!እኔ የምለው…ቆይ ይሄ ሁሉ ባቡር፣ ይሄ ሁሉ ቀለበት መንገድ፣ ይሄ ሁሉ ኮንዶሚኒየም፣ ይሄ ሁሉ ባለመስታወት ህንጻ፣ ይሄ ሁሉ ቢራ ምናምን እያለን እንዴት ነው ደስተኞች አይደላችሁም…