ባህል
Saturday, 15 February 2014 13:04
“ዘርዓ ያዕቆብ አውሮፓዊ ነው” ማን አለ?
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል (saache43@yahoo.com)
ዘርዓ ያዕቆብ የሚባል ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ ነበር ወይ? ብዬ በመጠየቅ ያቀረብሁተን ጽሑፍ ለመቃወም የታሰበበት ጽሑፍ ባለፈው ሳምንት በደረጃ ኅብስቱ ቀርቧል፡፡ ጸሐፊው በእርግጥ በስም ተቅሰው እኔን እንደሚመለከት ባይገልፁልኝም በቅርቡ የጻፍኩት እኔው ብቻ በመሆኔ የአቶ ደረጄም ጽሑፍ ይህንኑ ጽሑፌን እንደሚመለከት ለመገመት አያዳግትም፡፡ ደረጀ…
Read 5503 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰሚ ጠፋሳ! የተበላሸ ነገር ሲጠቆም… የመፍትሄ ሀሳብ ሲቀርብ… “ኧረ ቤቶች!” ሲባል እህ ብሎ የሚያዳምጥ፣ “አቤት…” ብሎ በር የሚከፍት ተመናመነብንሳ! እርስ በእርሳችን ያለን አመለካካት ከመዛባቱ የተነሳ ነገራችን ሁሉ.. አለ አይደል… ዶፉን እንኳን እየለቀቀው “ኧረ ዝናቡ ልብሱን አበሰበሰው፣ ወደ ውስጥ አስገቡት…”…
Read 5130 times
Published in
ባህል
“ውቅያኖሱ በተቃርኖ የተሞላ ነው”“ውቅያኖሱ በተቃርኖ የተሞላ ነው” ብዙ አይነት ከሰል አለ… የድንጋይ ከሰል፣ የእንጨት ከሰል፣ የመተሃራ ከሰል፣ የሺሻ ከሰል፣ የሟክ ከሰል ወ.ዘ.ተ. (ወሳኙን ዘርዝሬ ተውኩት)… እና ደግሞ… ይሄኛው ከሰል፡፡ እኔ የማወራው ስለዚህኛው ከሰል ነው፡፡ ‘አያዎ ከሰል’ ብዬ ስለሰየምኩት - የተቃርኖ…
Read 3860 times
Published in
ባህል
ውሸት በቀላሉ ሲተረጐም ከእውነት ጋር የሚቃረን፤ ያልሆነውን ሆነ፣ ያልታየውን ታየ፣ ያልተሰማውን ተደመጠ ብሎ ማውራት ወይም ማስወራት ነው ብሎ መግለጽ ይቻላል፡፡ ውሸት በቤተሰብ፣ በትምህርት ቤቶች፣ በማህበራዊ ግንኙነቶች፣ በእምነት ቦታዎች፣ በጤና ተቋማት፣ በግለሰቦች፣ ወዘተ የሚስተዋል ጣጣ ነው፤ አንዳንዴ እንዲያውም በዋሾ ሰዎች ጦስ…
Read 3162 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ተቀምጠን እየሰቀልን እኮ ቆመን ማውረድ አቃተንሳ! ልክ ነዋ…ይኸው በምኑም፣ በምናምኑም በአጋጣሚም ቢሆን ‘ወደ ላይ’ ያወጣናቸው “አይ፣ በቃችሁ…” ምናምን ስንል የሚሰማን አጣን፡፡እኔ የምለው… መቼም ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… “የተሸነፍነው ስፖርት ጋዜጠኞቹ ግራ አጋብተውን ነው…” ምናምን ተባለ የተባለው…በቃ እንደዚህ የ‘ቻርሊ ቻፕሊን…
Read 3582 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሚስት ነፍሰ ጡር ነች፡፡ ባል ማታ መሸት አድርጎ ይመጣል፡፡ እናላችሁ… ቤት ሲደርስ እራት እንዲበላ ሲጠየቅ፣ ከጓደኞቹ ጋር ውጪ መብላቱን ይናገራል። ይሄኔ ሚስት “ምን በላህ?” ብላ ትጠይቀዋለች፡፡ ባልም “የበግ ቅቅል…” ይላል፡፡ ከዛ ለሽ ይላሉ፡፡ ውድቅት ሌሊት ላይ ሚስት ድንገት ብድግ…
Read 7422 times
Published in
ባህል