ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ለዓመታት በዘመናዊቷ ለንደን ከተማ ሕይወቱን የመራው ዝነኛው እንግሊዛዊ ዴቪድ ቤካም አሁን ላይ በገጠራማዋ የኮትስዎልድስ መንደር በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ዙሪያ የግብርና ሥራን እያስፋፋ ነው። ዛፎችን በመትከል፣ የአትክልት ስፍራዎን በመንከባከብ፣ ዶሮዎችን በማርባት እና ንብ በማነብ ሥራ ላይም ተሰማርቷል። የግብርና ሥራው ላይ ቤተሰቡም…
Rate this item
(0 votes)
የኦሜድላ ስፖርት ክለብ አትሌቲክስ ቡድን ዛሬ በተካሄደው በ42ኛው ጃንሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር በሴቶች አጠቃላይ የዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። በሴቶች የአትሌቲክስ ቡድን 2ኛ፣ 4ኛ እና 5ኛ በመውጣት በሴቶች የ10ኪ.ሜ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሲሆን በወንዶች በአጠቃላይ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል።
Monday, 20 October 2025 06:35

ሞሮኮ የዓለም ዋንጫ አሸነፈች

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ከ 20 አመት በታች የአለም ዋንጫ አርጀንቲናን 2 ለ 0 በመርታት የአለም ዋንጫ አሸናፊ መሆን ችላለች። ለሞሮኮ ያሲር ዛብሪ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ሀገሩን አሸናፊ አድርጓል።
Rate this item
(0 votes)
ዌልስና ቤልጂየም ባደረጉት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ አንዲት አይጥ ወደ ሜዳዉ ዘልቃ መግባቷ ብዙዎችን አስደምሟል፡፡ ቤልጂየም ዌልስን 4 ለ 2 በሆነ ዉጤት ባሸነፈችበት በዚህ ጨዋታ አይጧ በ65ኛ ደቂቃ ወደ ሜዳ በመግባቷ ጨዋታዉ ለተወሰኑ ደቂቃዎች ተቋርጧል፡፡ የጀርመን ዜግነት ያላቸዉ የእለቱ ዳኛ…
Rate this item
(2 votes)
ዛሬ በተደረገው የወንዶች 100 ሜትር ፍጻሜ ጀማይካውያኑ 1ኛ እና 2ኛ ወጥተዋል፡፡ ኦብሊኬ ሴቪሊ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ የገባበት 9 ሰከንድ 77 ማይክሮ ሰከንድ የግል ምርጥ ሰዓቱም ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ በ2015 የቤጂንግ ዓለም ሻምፒዮና በአትሌት ዩሲያን ቦልት የወርቅ ሜዳልያ ያገኝችው ጃማይካ፤ ከ10…
Rate this item
(0 votes)
በጃፓን ቶክዮ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሁለተኛ ቀን ዉሎ ኢትዮጵያ ሁለት የብር ሜዳሊያዎች አገኘች። ዛሬ ከሰዓት በኋላ ላይ በተደረገው የወንዶች የ10 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ሁለተኛ በመሆን የብር ሜዳሊያ አስገኝቷል፡፡ ዮሚፍ ቀጀልቻ 50 ሜትር እስከሚቀር…
Page 1 of 98