ስፖርት አድማስ
Friday, 18 July 2025 08:41
ሲዳማ ቡና ለዓለም አቀፉ ስፖርት ገላጋይ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገለጸ
Written by Administrator
- ከሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የተሰጠ መግለጫ ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተወሰነበትን ዉሳኔ በመቃወም ለዓለም አቀፉ ስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት July 11/ 2025 አቤቱታ ማስገባቱ ይታወቃል። ክለቡ ለዓለም አቀፉ ስፖርት ገላጋይ…
Read 87 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የስፔኑ ኃያል ክለብ ሪያል ማድሪድ ትሬንት፣ አሌክሳንደር አርኖልድን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ አሌክሳንደር አርኖልድ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከልጅነት ክለቡ ሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን ከሣምንታት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል፡፡ በወቅቱም፤ ራሱን በአዲስ ክለብና በተለየ ቦታ ለመፈተሽ በመፈለጉ ከሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አጋርቷል፡፡…
Read 371 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የምናብ ሰጋር ፈረሳችንን ልጓም መልሰን 92 ዓመታት ገደማ ወደ ኋላ እንሽሽ 1925 ዓ.ም።ይህ ዓመት በኢትዮጵያውን ታሪክ ውስጥ ኢትዮጵያ ግዙፉን የድል ውርዋሮ በተሳካ ሁኔታ ያደረሰችበት ዓመት ነበር። ኋላም እንደ ኢትዮጵያም ብቻ ሳይሆን እንደ አፍሪካም ... እንደ መላው የጥቁር ዘርም ታላቁ አብዮተኛ…
Read 630 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 15 March 2025 21:22
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ ቀጣይ ዙር ሳያልፍ ቀረ
Written by Administrator
የ2026 የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታውን ከካሜሩን አቻው ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 ተሸንፏል። የካሜሩንን የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ ታዛኑ አንጌ በ12ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፋለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…
Read 350 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 09 March 2025 21:20
አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ በሊዝበን ግማሽ ማራቶንን የቦታውን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች
Written by Administrator
በፖርቹጋል ሊዝበን በተካሄደ የሴቶች ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ የቦታውን ሪከርድ በመስበር አሸናፊ ሆናለች። አትሌት ፅጌ ርቀቱን 1 ሰዓት 04 ደቂቃ ከ21 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡
Read 355 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 02 March 2025 20:56
ዛሬ ለሊት ለ18ኛ ጊዜ በተደረገ የቶከዮ ማራቶን በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቀዋል።
Written by Administrator
በወንዶች ታደሰ ታከለ ሲያሸንፍ በሴቶች ደግሞ አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በበላይነት አሸንፋለች። በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን በሴቶች አትሌት ሱቱሜ አሰፋ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ31 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። በወንዶች የቶክዮ ማራቶን አትሌት ታደሰ ታከለ በ2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ…
Read 381 times
Published in
ስፖርት አድማስ