ስፖርት አድማስ
የምናብ ሰጋር ፈረሳችንን ልጓም መልሰን 92 ዓመታት ገደማ ወደ ኋላ እንሽሽ 1925 ዓ.ም።ይህ ዓመት በኢትዮጵያውን ታሪክ ውስጥ ኢትዮጵያ ግዙፉን የድል ውርዋሮ በተሳካ ሁኔታ ያደረሰችበት ዓመት ነበር። ኋላም እንደ ኢትዮጵያም ብቻ ሳይሆን እንደ አፍሪካም ... እንደ መላው የጥቁር ዘርም ታላቁ አብዮተኛ…
Read 190 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 15 March 2025 21:22
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ ቀጣይ ዙር ሳያልፍ ቀረ
Written by Administrator
የ2026 የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታውን ከካሜሩን አቻው ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 ተሸንፏል። የካሜሩንን የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ ታዛኑ አንጌ በ12ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፋለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…
Read 221 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 09 March 2025 21:20
አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ በሊዝበን ግማሽ ማራቶንን የቦታውን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች
Written by Administrator
በፖርቹጋል ሊዝበን በተካሄደ የሴቶች ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ የቦታውን ሪከርድ በመስበር አሸናፊ ሆናለች። አትሌት ፅጌ ርቀቱን 1 ሰዓት 04 ደቂቃ ከ21 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡
Read 238 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 02 March 2025 20:56
ዛሬ ለሊት ለ18ኛ ጊዜ በተደረገ የቶከዮ ማራቶን በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቀዋል።
Written by Administrator
በወንዶች ታደሰ ታከለ ሲያሸንፍ በሴቶች ደግሞ አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በበላይነት አሸንፋለች። በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን በሴቶች አትሌት ሱቱሜ አሰፋ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ31 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። በወንዶች የቶክዮ ማራቶን አትሌት ታደሰ ታከለ በ2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ…
Read 268 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 23 February 2025 00:00
አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረገዉ የማራቶን ዉድድር አሸነፈ
Written by Administrator
አትሌት ሰለሞን ባረጋ በስፔን ሲቪያ በተደረገው የማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡አትሌት ሰለሞን የማራቶን ውድድር ሲያደርግ ይህ የመጀመሪያው ሲሆን፤ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በመግባትም ውድድሩን ማሸነፍ ችሏል፡፡በሌላ በኩል በሲቪያ በተደረገው የሴቶች የማራቶን ውድድር አትሌት አንችንአሉ ደሴ አሸንፋለች።አትሌት አንችንአሉ ደሴ ርቀቱን 2፡22፡17…
Read 317 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Thursday, 13 February 2025 20:41
አትሌት ፅጌ ድጉማ በፈረንሳይ ሊቪ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነች
Written by Administrator
አትሌት ፅጌ ድጉማ በፈረንሳይ ሊቪ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነች በፈረንሳይ ሊቪ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ፅጌ ድጉማ አሸናፊ ሆናለች፡፡ አትሌቷ 1:59.02 በመግባት ውድደሩን ማሸነፏን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
Read 309 times
Published in
ስፖርት አድማስ