ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
የእግር ኳስ ክህሎቱን የተመለከቱ ሴኔጋላዊው ”ኔይማር” ብለው ይጠሩታል፡፡ከህፃንነቱ እስከ 16 ዓመቱ ድረስ ኳስን በጫማ ሳይሆን በባዶ እግር ተጫውቷል፡፡ ፍጥነቱ እንደ አቦ ሸመኔ በመሆኑና በሚመታቸው ጠንካራ ኳሶች በርካቶች ከዲዲየር ድርጎባ ጋርም ያመሳስሉታል፡፡ የ23 ዓመቱ ተስፈኛ ሴኔጋላዊ የቼልሲ የፊት መስመር ተጫዋች ኒኮላስ…
Rate this item
(3 votes)
በ28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለቀጣይ አራት አመት ፌዴሬሽኑን በፕሬዝዳንት ለመምራት ምርጫ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ በዚህም ከኦሮሚያ ክልል የተወከሉት አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል፡፡
Rate this item
(1 Vote)
በ28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለቀጣይ አራት አመት ፌዴሬሽኑን በፕሬዝዳንት ለመምራት ምርጫ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ለፕሬዝደንትነት 6 እጩዎች የቀረቡ ሲሆን፤ ፕሮፋይላቸውም ለጉባኤው ቀርቧል፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው ማብራሪያ እየሰጠ ነው፡፡ 1.ገ/እግዚአብሄር ገ/ማርያም... ከትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 2.አቶ ያዬህ አዲስ.. ከአማራ ክልል…
Saturday, 21 December 2024 20:34

እጩ ፕሬዚዳንት ዱቤ ጁሎ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ከነበረው አገልግሎት በመነሳትበኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስተዳደርና ኮሚቴዎች ከ20 ዓመታት በላይ አገልግያለሁ።አትሌቲክሳችን የኢትዮጵያ ብራንድ ነው። አትሌቲክስ ማለት ኢትዮጵያ ነው። አሁን ያለበት ሁኔታ ከዚህ ቀደም ከነበረው ክፍተቶች ይታዮበታል። ከፌዴሬሽኑ አስተዳደር ውጭ በቆየሁባቸው ጊዚያት ከአመራር፤ ከአሰራርና ከዕድገት አንፃር ያሉትን ችግሮች በደንብ…
Saturday, 21 December 2024 20:33

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
• ከ125 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል• ፌዴሬሽን ከተመሰረተ 70 ዓመቱ ነው• የተጣራ ሀብቱ ከ257 ሚ.ብር በላይ፤ ከ114 ሚ. በላይ ዓመታዊ ገቢ እጩ ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እጩ ፕሬዝዳንት በነበረ ጊዜ ስለምርጫው ፉክክር...የዘንድሮው የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምርጫ ከጅምሩ አጓጊ የሆነው በተለያዩ ምክንያቶች…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበርን በአንድ የስራ ዘመን ለአራት አመታት አገልግያለሁ። ማህበሩን በአዲስ መልክ ያደራጀን ሲሆን ሌሎች ማህበራቶች በየክልሎቹ እንዲቋቋሙ አድርጊያለሁ። ማህበሩን በምንመራበት ወቅት ከማናጀሮች ያልተከፈለ 26 ሚሊዮን ብር ወደ አትሌቶች እንዲከፈል ሰርቻለሁ። ማናጀሮች ለአትሌቶች ላለመስጠት የያዙትና የተጠራቀመ ብር እንዲመለስ አድርገን ችግር…
Page 1 of 95