ስፖርት አድማስ
ከ33ኛው የዓለም ዋንጫ 11ቢ. ዶላር ገቢ ይጠበቃል ሰሞኑን 73ኛው የፊፋ ኮንግረስ በሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ ውስጥ ተካሂዷል። ስዊዘርላንዳዊው ጂያኒ ኢንፋንቲኖ እስከ 2027 እኤአ ዓለምአቀፉን የእግርኳስ ማህበር በፕሬዝዳንትነት እንዲመሩ በሙሉ ድምጽ ተመርጠዋል። ጉባኤው ከ2,000 በላይ ተሳታፊዎች የነበሩት ሲሆን 211 የፊፋ አባል…
Read 187 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኤርምያስ አየለ ታላቁን የማራቶን ጀግና አበበ ቢቂላን በልዩ ሁኔታ ለመዘከር በሮም፣ በአቴንስ፣ በቶኪዮና በፓሪስ ማራቶኖች ላይ በባዶ እግሩ ሊሮጥ ነው። የ45 ዓመቱ ኤርምያስ ታላቁ ሩጫ በኢትጵያውያን በስራ አስኪያጅነት እንዲሁም የኢዮጵያ ሞተር ስፖርት ፌዴሬሽን በፕሬዝዳንትነት ማገልገሉ ይታወቃል። በነገው ዕለት በጣሊያን በሚካሄደው…
Read 66 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም የስፖርት ታሪክ የምንግዜም ከፍተኛ ተከፋይ ስፖርተኞች የደረጃ ሠንጠረዥን አሜሪካዊው የቅርጫት ኳስ ተጨዋች ማይክል ጆርዳን በ3.3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደሚመራ ታውቋል። ማይክል ጆርዳን ቅርጫት ኳስ ስፖርትን ካቆመ 20 ዓመታትን አስቆጥሯል። በዓለም የቅርጫት ኳስ ስፖርት በፈጠረው ተፅዕኖ ተስተካካይ የለውም። በስፖርት ትጥቅ…
Read 256 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አርጀንቲናዊው ሊዮኔል ሜሲ በ2022 የፊፋ ምርጥ ሽልማት ላይ በኮከብ ተጨዋችነት ተሸልሟል፡፡ ከዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ተመሳሳይ ሽልማት ሲቀበል ለሰባተኛ ግዜ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ሊዮኔል ሜሲ የዓለም ኮከብ ተጨዋች ሆኖ ለመመረጥ በተለይ ለአርጀንቲና ለተጎናፀፈችው የዓለም ዋንጫ ድል ያበረከተው አስተዋፅኦ ከግምት ውስጥ ገብቶለታል፡፡…
Read 256 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ3.5 ቢሊዮን በላይ የእግር ኳስ ደጋፊዎች አሉ ብራዚላዊቷ ሱፐር ሞዴል አድሪያና ፍራንቼስካ ሊማ በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ የደጋፊዎች ዓለም አቀፍ አምባሳደር ሆኗ እንደተሾመች ታውቋል፡፡ በዓለማችን የፋሽንና የኮስመቲክስ ኢንዱስትሪዎች ከፍተኛ ልምድ ካላቸው ሱፕር ሞዴሎች አንዷ ስትሆን፤ በተዋናይትና በንግድ ስራዎቿ…
Read 70 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የፊታችን የካቲት 23 ቀን 2015 ዓ.ም 127ኛው የአድዋ ድል በመላው ዓለም እንደሚከበር ይታወቃል፡፡ በሰሜን አሜሪካ፤ ካናዳና ሌሎች አገራት በየዓመቱ ከሚከበረው የጥቁር ህዝቦች የታሪክ ወርም ጋር ይገናኛል፡፡ የስፖርቱ ዓለም ከጥቁር ህዝብ ያፈራቸው ጀግኖች በርካታ ናቸው፡፡ በአትሌቲክስ እነ ጄሲ ኦውንስ፣ አበበ ቢቂላ፣…
Read 505 times
Published in
ስፖርት አድማስ