ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ባለፉት 14 ኦሎምፒያዶች ከፍተኛ የሜዳሊያ ውጤት ያስመዘገበችው በ5ሺ፣ በ10ሺ እና በማራቶን ነው። 33ኛው ኦሎምፒያድ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ተጀምሯል፡፡ ኢትዮጵያ በ2024 ፓሪስ ኦሎምፒክ ላይ በአትሌቲክስ 38 ኦሎምፒያኖችን ታሳትፋለች። በማራቶን፤ በ10ሺና በ5ሺ ሜትር እንዲሁም በ3ሺ ሜትር መሠናክል ውድድሮች በሁለቱም ፆታዎች…
Read 341 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለመክፈቻው 270 ሚሊዮን ዶላር ወጥቶበታል600ሺ የስፖርት አፍቃሪዎች ይታደማሉ፤ ከ120 በላይ ከፍተኛ ክብር እንግዶች ተጋብዘዋል፤ ከ45 ሺ በላይ የፀጥታ ሠራተኞች ይሰማራሉፓሪስ ተገኝቶ ለመታደም ዝቅተኛ 5ሺ ዶላር ከፍተኛ 500 ዶላር329 የስፖርት ውድድሮችን 35 የስፖርት መሰረተ ልማቶች ያስተናግዳሉየኦሎምፒያኖች መንደር 1.85 ቢ. ዶላር ወጥቶበታል …
Read 344 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ15 ሚሊዮን በላይ ታዳሚዎች ያገኛልኢትዮጵያ 3 ወርቅ፣ 5 ብርና ነሀስ- Nielsenኢትዮጵያ የወርቅ፣ 5 ብርና 5 ነሐስ- Athletics weaklyባለፉት 32 ኦሎምፒያኖች ከኢትዮጵያ 282 ኦሎምፒያኖች (208 ወንድና 74 ሴት) ተሳትፈዋል 58 ሜዳልያዎች (23 የወርቅ፣ 12 የብርና 23 የነሐስ) ተገኝተዋል ወጭ 9.5 ቢሊዮን…
Read 472 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ የኦሎምፒያኖች ባለቅኔ የነበረውን ገጣሚ ነቢይ መኮንን ተሰናብታለች፡፡ ለኢትዮጵያ አትሌቶች ድል ሲቀኝና ድላቸውን በውብ ስንኞቹ ሲያደምቅ የኖረው ገጣሚ ነቢይ መኮንን፤ ባለፈው ረቡዕ ባደረበት ህመም በድንገት አርፏል፡፡ በሌላ በኩል፣ 33ኛው ኦሎምፒያድ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ላይ ከወር በኋላ እንደሚካሄድ ይታወቃል። ከኦሎምፒያዱ…
Read 521 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ዋና አሰልጣኝ በትረማርያም ገዛሐኝ በኮላሮዶ አሜሪካ በሚካሄደው “ ስፓርታን ካፕ ሻምፒዮንሺፕ” ላይ ኢትዮጵያና ምስራቅ አፍሪካን በመወከል ይሳተፋል። ዛሬ በኮሎራዶ በሚጀመረው ሻምፒዮን ሺፕ ላይ በ7 የተለያዩ ዘርፎች የውድድር መደቦች የቴኳንዶ ክለቦች፤ ማሰልጠኛዎችና አካዳሚዎች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ታውቋል።የኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ዋና አሰልጣኝ…
Read 473 times
Published in
ስፖርት አድማስ
- ማንችስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል? ለዋንጫና ለ170ሚ.ፓውንድ ገቢ - በኢኮኖሚው እስከ 8.06 ሚ.ፓውንድ ያንቀሳቅሳል - ዓመታዊ ገቢ እስከ 5.66 ሚ.ፓውንድ የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻው ሳምንት ነው። ማንችስተር ሲቲ በ37 ጨዋታዎች 88 ነጥብ በማስመዝገብ ሊጉን ይመራል። አርሰናል በ86 ነጥብ በሁለተኛ…
Read 396 times
Published in
ስፖርት አድማስ