ስፖርት አድማስ
አትሌት ታምራት ቶላ በኒው ዮርክ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡ አትሌት ታምራት ውድድሩን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት ከ4 ደቂቃ ከ58 ሰኮንድ የፈጀበት ሲሆን፤ የገባበት ሰዓትም በኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን ሆኗል፡፡ በውድድሩ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሹራ ቂጣታ…
Read 1044 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 04 November 2023 00:00
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት ከፍተኛ የክብር ሽልማት ተበረከተላት
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት ለውጭ ሀገር ዜጎች የሚሰጠውን የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ተበረከተላት። ሽልማቱ የተበረከተላት በኢትዮጵያና ጃፓን መካከል ያለው የስፖርት ዲፕሎማሲ እንዲጠናከር ላደረገችው አስተዋጽኦ መሆኑም ተገልጿል። አትሌት ደራርቱ የቀድሞ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስቴር ሺንዞ አቤ…
Read 790 times
Published in
ስፖርት አድማስ
14 በሴቶች 5 በወንዶች ተመዝግበዋል በዓለም አትሌቲክስ በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተመዘገቡ የዓለም ሪከርዶች ብዛት 19 ደርሷል። እነዚህ 19የዓለም ሪከርዶች በትራክ፤ በጎዳና ላይ ሩጫና በቤት ውስጥ አትሌቲክስ ውድድሮች የተያዙ ሲሆን 14በሴቶችና5 በወንዶች ተመዝግበው ይገኛሉ።የሪከርዶቹ ብዛት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ኃያልነት…
Read 1327 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሁልጊዜ በየዓመቱ እ.ኤ.አ ጥቅምት 10 ቀን የሚከበረው የአእምሮ ጤና ቀን ዓለማቀፋዊ ኢኒሸቲቭ ያለው ሆኖ በተለያዩ መሪ ቃሎችና ዝግጅቶች ይከበራል፡፡ የ2016 የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን የአእምሮ ጤና ዓለማቀፋዊ ሰብዓዊ መብት ነው በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል ፡፡ ይህንን ቀን የአማኑኤል አእምሮ…
Read 951 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጉዳፍና ትግስት ታጭተዋል፤ 7ኛውን ሽልማት ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት? ኃይሌ ገብረስላሴ (በ1998 እኤአ) ፤ ቀነኒሳ በቀለ (በ2004ና በ2005 እኤአ)መሰረት ደፋር (በ2007 እኤአ) ፤ ገንዘቤ ዲባባ (በ2015 እኤአ) ፤ አልማዝ አያና (በ2016 እኤአ)የዓለም አትሌቲክስ ማህበር በ2023 የውድድር ዘመን ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ አትሌቶችን…
Read 842 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሃንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን በመወከል ከተሳተፉ ጋዜጠኞች አንዱ ነቀርኩ። በቡዳፔስት በነበረኝ የ15 ቀናት ቆይታ ሻምፒዮናውን በጋዜጣ፤ በብሮድካስት ሚዲያና ቀማህበራዊ ሚዲያዎች ከሰጠሁት ሽፋን ባሻገር ከዚምባቡዌ ታዋቂ የአትሌቲክስ ዘጋቢ የድረገፅና የራድዮ ስርጭቶች፤ በቀን 1.5 ሚሊዮን ኮፒ ከሚታተመው…
Read 739 times
Published in
ስፖርት አድማስ