ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ነሐሴ 22 ላይ በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል። የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው በሳምንቱ አጋማሽ ላይ 26 ለስራ አስፈጻሚና 3 ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ዕጩዎችን ዝርዝርም አስታውቋልየእግር ኳስ ፌደሬሽኑን ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በሃላፊነት ለመምራት በሚካሄደው ምርጫ ለፕሬዝዳንትነቱ…
Read 12238 times
Published in
ስፖርት አድማስ
"አትሌቶች ያስመዘገቡት ታሪካዊ ድል በሃገራችን ሰላምና አንድነት ለማስፈን ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡" - በርካታ ኢትዮጵያውያን "ኢትዮጵያ ሁሌ አሸናፊ መሆኗን ያሳያል፤ ላዘኑና ለተከዙ ኢትዮጵያውያን ፈገግታን ያላብሳል" - ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ "ኢትዮጵያን አስቀድማችሁ ከፊት ስላቆማችሁን ደስ ብሎናል" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ • ኦሬጎን…
Read 11217 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ ከፍተኛውን ውጤት ለማስመዝገብ ጫፍ ደርሷል፡፡ በሜዳልያዎች፤ በሪከርዶችና በተለያዩ የውጤት ደረጃዎች ከ48 ሚሊዮን ብር በላይ አግኝቷል፡፡ በአትሌቶቹ ፕሮፌሽናሊዝም ለዓለም ስፖርት ተምሳሌት በሚያደርጉ ሁኔታዎች ገንኖ ወጥቷል፡፡ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ ነገው እለት ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሳምንት…
Read 11371 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ100 በላይ የኦሬጎን22 ተሳታፊዎች በቪዛ ችግር ተስተጓጉለዋል የዓለም አትሌቲክስ ምክርቤት ከዓለም ሻምፒዮናው ጋር አያይዞ በኦሬጎን ባካሄደው ጉባኤ በ2025 እኤአ ላይ 20ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን እንድታዘጋጅ የጃፓኗን ቶኪዮ ከተማ እንደመረጠ ታውቋል፡፡ ሌላዋ የደቡብ ኤስያ አገር ሲንጋፑር ሻምፒዮናውን የማስተናገድ እ ድል ማ…
Read 1006 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 16 July 2022 20:17
ወርቁ በጀግኒቷ ለተሰንበት ግደይ ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል። እንኳን ደስ አለን!
Written by Administrator
Read 11103 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 16 July 2022 18:05
ኢትዮጵያ በኦሬጎን ላይ 5 የወርቅ፤ 2 የብርና 2 የነሐስ ሜዳልያዎች ትወስዳለች- Athletics Weekly
Written by ግሩም ሠይፉ
ከኬንያ ቀጥሎ በአፍሪካ ሁለተኛውን ትልቅ ውጤት ያስመዘገበች ናት 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካዋ ኦሬጎን ከተማ ትናንት ተጀምሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ በመካከለኛና ረጅም ርቀት የሩጫ ውድድሮች የላቀ ውጤት ከሚያስመዘግቡ አገራት ተርታ እንደምትሰለፍ ይታወቃል፡፡ ኦሬጎን ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን ከ800…
Read 1433 times
Published in
ስፖርት አድማስ