Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(3 votes)
በሞዛምቢክ ዋና ከተማ ማፑቶ እየተካሄደ የቆየው 10ኛው ኦል አፍሪካ ጌምስ ነገ የሚገባደድ ሲሆን በአትሌቲክስ ውድደሮች የኬንያውያን የበላይነትን ኢትዮጵያውያን በመቀናቀን ከዳጉ የዓለም ሻምፒዮና የላቀ ስኬት አስመዘገቡ፡፡ እስከ ሐሙስ በተደረጉ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶች 4 የወርቅ፤ 5 ብርና 3 የነሐስ ሜዳልያዎች አግኝተዋል፡፡ በተለይ…
Saturday, 17 September 2011 10:34

የየሊጎቹ ሻምፒዮኖች ተተነበ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጎች የውድድር ዘመኑ ከተጀመረ 1 ወር ሲሞላው ሲአይኢኤስÂ ራኒንግ ቦል የተባሉ ሁለት ተቋማት በትብብር ባካሄዱት ጥናት በእንግሊዝ ቼልሲ፤ በስፔን ባርሴሎና፤ በጀርመን ባየር ሙኒክ እንዲሁም በፈረንሳይ ፓሪስ ሴንትዠርመን የሻምፒዮናነት እድል እንዳላቸው ገመቱ፡፡ በተቋማቱ የሚገኙ ተመራማሪዎች ይህን በጥናት ላይ…
Rate this item
(0 votes)
በ2012 ኢኳቶርያል ጊኒና ጋቦን ወደ የሚያዘጋጁት የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ሲደረግ በቆየው ዓመት የፈጀ የማጣርያ ውድድር በምድብ 2 ያለችው ኢትዮጵያ በ5ኛው ዙር ወደቀች፡፡ ከወር በሚደረጉ የመጨረሻ ዙር ግጥሚያዎች ማጣርያው ሲገባደድ በታላላቅ ቡድኖች የሞት ሽረት ትግል ይታይበታል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ኃይሌ ከሁለት ሳምንት በፊት በስፔን የፕሪንስ ኦስትዋሬስ የስፖርት ሽልማትን የምንግዜም የረጅም ርቀት ሯጭ ተብሎ ተሸለመ፡፡ ሽልማቱን የወሰኑለት ዳኞች መግለጫ ለሁለት አስር ዓመታት በሚከፈለው መስእዋትነትና ራሱን ለማሻሻል በሚያደርገው ጥረት ለዓለም ተምሳሌት ነው ብለው ኃይሌ አድንቀውታል፡፡ ሽልማቱ ዲፕሎማ፤ ልዩ የመታሰቢያ የዋንጫ ቅርና…
Rate this item
(5 votes)
የእንግሊዝ ክለቦች በክረምቱ የዝውውር ገበያ ከ777 ሚሊዮን ዶላር በላይ በማውጣት ከአውሮፓ ሊጎች የላቀ ወጪ ማስመዘገባቸው ሲታወቅ የግብይት mºnù ከባለፈው ዓመት በ33 በመቶ ማደጉን የዴሊዮቴ ጥናት አመለከተ፡፡ ከዚሁ ግብይት በክረምቱየዝውውር ገበያ የመጨረሻ ቀን ከ160 ሚሊዮን ዶላር በላይ የዝውውውር ሂሳብ ወጥቷል፡፡ አርሰናል…
Rate this item
(0 votes)
በ13ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በ7 ወርቅ፤ በ6 ብርና በ4 የነሐስ bxºÝላይ ከዓለም በሶስተኛ ደረጃ ያገባደደችው ኬንያ ከታላቆቹ አሜሪካና ራሽያ ተርታ መግባቷን የአገሪቱ ጋዜጦች አወሱ፡፡ በአንፃሩ ደካማ WºðT ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ከለንደን ኦሎምፒክ በፊት ስር ነቀል ለውጥ እንደሚያስፈልገው እየተነገረ…