ስፖርት አድማስ
• በየዓመቱ በመላው ዓለም የሚካሄዱት ውድድሮች 5 አይሆኑም• ዓለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ውድድሩን ከ2016 ኦሎምፒክ በኋላ ሊሰርዘው ይችላል• የምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች ፍፁም የበላይነት ምክንያት ተደርጓል• ከፍተኛ ውጤት የነበራቸው ኢትዮጵያውያውንም ከውድድሩ ርቀዋልበዓለም አትሌቲክስ የረጅም ጊዜ ታሪክ ያለው 10ሺ ሜትር እየጠፋ ነው፡፡…
Read 3290 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ3 ሳምንታት በኋላ ለ15ኛ ጊዜ በሚካሄደው የዱባይ ማራቶን ላይ የኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተሳትፎ ከፍተኛ ትኩረት እንደሳበ ታወቀ፡፡ የዱባይ ማራቶን ከዓለም ትልልቅ ማራቶኖች በሽልማት ገንዘቡ ከፍተኛነት እና ለቦታው ሪከርድ በሚቀርብ የቦነስ ክፍያ ግንባር ቀደም ነው፡፡ የ32 ዓመቱ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ወደ ማራቶን…
Read 3301 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ3 ወራት በኋላ በአሜሪካ ማልያ ሊጫወት ይችላል የ17 ዓመቱ የአርሰናል ተስፋ ቡድን ተጨዋች ጌድዮን ዘላለም ለአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን ሊጫወት ነው፡፡ ዋሽንግተን ፖስት ባለፈው ማክሰኞ ባቀረበው ዘገባ ጌድዮን አሜሪካዊ ዜግነቱን እንዳረጋገጠና በፊፋ ህጋዊ እውቅና ከተሰጠው በኋላ ፓስፖርቱን እንደሚያገኝ አስታውቋል፡፡ ከዚሁ የዋሽንግተን…
Read 6121 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2014 በዓለም ዙሪያ ታላላቅ የስፖርት ውድድሮች ተካሂደዋል፡፡ ጎን ለጎን በርካታ አወዛጋቢ አጀንዳዎችም ተከስተዋል፡፡ በራሽያዋ ግዛት ሶቺ የተካሄደው የክረምት ኦሎምፒክ ያስወጣው ከፍተኛ በጀት ያስገረመ ነበር፡፡ ብራዚል ያስተናገደችው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ደግሞ የምን ግዜም ምርጥ ቢባልም በውዝግቦች ታጅቧል፡፡ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተራቅቋል በአነጋጋሪ…
Read 3765 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኤሮቢክስ አሰልጣኝነት ከ10 ዓመታት በላይ የሰራው አቤኔዘር ይብዛ በእግር ኳስ አሰልጣኝነት ሙያው የሚያስፈልገውን ትምህርት የቀሰመ ቢሆንም የመስራት እድል አላገኘም፡፡ ከ3 ዓመት በፊት ትሬፓታ የተባለውን የእግር ኳስ አሰለጣጠን ፍልስፍና መቅረፅ ችሏል፡፡ ግን የሙከራ እድል ማግኘት አልቻለም፡፡ የስፖርት ባለሙያው አቤኔዘር ይብዛ ባለፈው…
Read 3211 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአዲስ አበባ ከተማ ለመጀመርያ ጊዜ ኢንተርናሽናል የግማሽ ማራቶን ውድድር የካቲት 1 ቀን ላይ እንደሚካሄድ ታወቀ፡፡ ውድድሩን ሄማ ሬስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ያዘጋጃል፡፡ ትናንት በራዲሰንብሉ ሆቴል በተሰጠው መግለጫ ሄማ ሬስ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ስፖርት በልማቱ ዘርፍ ለማሳደግ እና የውድድር አድማሱን ለማስፋፋት…
Read 2952 times
Published in
ስፖርት አድማስ