ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን (ኢ.እ.ፌ) ከሁለት ሳምንት በፊት ባካሄደው 15ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዓመት ውስጥከሩብቢሊዮንብርበላይ እንደሚያስገባና እንደሚ ያስወጣ አስታውቋል። ለኢ.እ.ፌ ጠቅላላጉባኤበቀረበውሪፖርትእንደተገለፀው በ2015 ዓመታዊገቢው 272 ሚሊየን 944ሺ 478 ብር ሲሆን ወጭው ደግሞ 272 ሚሊዮን 266ሺ 890 ብር ሆኖ ከወጭ ቀሪ 677ሺ…
Read 418 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጉዳፍና ትግስት ለመጨረሻ እጩነት ይጠበቃሉ ለተሰንበት በስፖርታዊ ጨዋነትና መዲና በአዲስ ኮከብ ሽልማቶች የመጨረሻ እጩ ሆነዋል በ2023 የዓለም አትሌቲክስ ኮከቦች ሽልማት 4 የኢትዮጵያ አትሌቶች በሴቶች ምድብ በ3 የተለያዩ ዘርፎች በመታጨት ትኩረት ስበዋል።በዓለም ኮከብ አትሌቶች ምርጫ ላይ ባለፈው አንድ ወር በዓለም አትሌቲክስ…
Read 374 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ከሜዳዋ ውጪ ማሊን 2ለ0 አሸነፈችየሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያ ከሜዳዋ ውጪ ማሊን 2ለ0 አሸንፋለች። የማሸነፊያ ጎሎቹንም ንግስት በቀለ በ57ኛው፣ እሙሽ ዳንኤል በ68ኛው ደቂቃ ለኢትዮጵያ አስቆጥረዋል። የመልሱ ጨዋታ እሁድ ህዳር 9 በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ይደረጋል።…
Read 564 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Thursday, 09 November 2023 00:00
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ23ተኛው ዙር ውድድር ከዚህ ቀደም ከተደረጉ ከፍተኛ የሆነውን የአትሌት አሸናፊዎች ሽልማት ሊሸልም ነው፡
Written by Administrator
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ23ተኛው ዙር ውድድር ከዚህ ቀደም ከተደረጉ ከፍተኛ የሆነውን የአትሌት አሸናፊዎች ሽልማት ሊሸልም ነው፡፡ ጥቅምት 29 ቀን 2016 ዓ.ም. ፡- የ2016 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10 ኪ.ሜ. በሁለቱም ፆታ ላሉ አትሌቶች የ812,000 ብር ሽልማት ሊሸልም…
Read 579 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አትሌት ታምራት ቶላ በኒው ዮርክ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡ አትሌት ታምራት ውድድሩን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት ከ4 ደቂቃ ከ58 ሰኮንድ የፈጀበት ሲሆን፤ የገባበት ሰዓትም በኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን ሆኗል፡፡ በውድድሩ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሹራ ቂጣታ…
Read 686 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 04 November 2023 00:00
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት ከፍተኛ የክብር ሽልማት ተበረከተላት
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት ለውጭ ሀገር ዜጎች የሚሰጠውን የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ተበረከተላት። ሽልማቱ የተበረከተላት በኢትዮጵያና ጃፓን መካከል ያለው የስፖርት ዲፕሎማሲ እንዲጠናከር ላደረገችው አስተዋጽኦ መሆኑም ተገልጿል። አትሌት ደራርቱ የቀድሞ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስቴር ሺንዞ አቤ…
Read 465 times
Published in
ስፖርት አድማስ