Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
በዓለማችን የእግር ኳስ ታሪክ የማይረሳ ስምና ዝና ባለው አርጀንቲናዊው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ላይ ወርቃማው ልጅ በሚል ርእስ ልዩ ዘጋቢ ፊልም በሃብትሽ ሶከር በአማርኛ ቋንቋ መስራቱ ታወቀ፡፡ ፊልሙ ዛሬ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ላይ በእምቢልታ ሲኒማ የሚመረቅ ሲሆን በ20 ብር ዋጋ ከዛሬ…
Rate this item
(1 Vote)
የ14ኛው አውሮፓ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ከትናንት በስቲያ ሲጀመር በመክፈቻው ጨዋታ ፖርቱጋል በክርስትያኖ ሮናልዶ ግብ 1ለ0 ቼክን በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀለች የመጀመርያዋ አገር ሆነች፡፡ትናንት ምሽት ደግሞ ለዋንጫው ከፍተኛ ግምት እየተሰጣት የቆየችው ጀርመንና ግሪክ ተጫውተዋል፡፡ በአውሮፓ ዋንጫው ከትናንቱ ሁለተኛ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ…
Rate this item
(0 votes)
ከወር በኋላ በለንደን አስተናጋጅነት የሚጀመረው 30ኛው ኦሎምፒያድ በሶሻል ሚዲያዎች በሚኖረው ሽፋን፤ በኦሎምፒክ ታሪክ አዲስ ምእራፍ ይከፍታል ተባለ፡፡ ለንደን የምታስተናግደው ኦሎምፒክ እስከ140 ቃላትን በሚያስተናግዱ የሶሻል ሚዲያ መድረኮች ሽፋን ማግኘቱ በውድድሩ ታሪክ የመጀመርያው ከመባሉም በላይ ሶሻልኦሎምፒክ የሚል ስያሜን ያተረፈ ሆኗል፡፡
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች ዛሬ እና ነገ ከሜዳቸው ውጭ በዳሬሰላምና በፖርቶኖቮ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያዎች ወሳኝ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ በ2013 እኤአ በኢኳቶርያል ጊኒ በሚዘጋጀው 8ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ሉሲዎች የመጨረሻውን ወሳኝ ግጥሚያ ከታንዛኒያ ጋር ሲያደርጉ ዋልያዎቹ በበኩላቸው ደቡብ አፍሪካ በምታዘጋጀው 29ኛው የአፍሪካ…
Rate this item
(0 votes)
በለንደኑ 30ኛው ኦሎምፒያድ ኢትዮጵያ በኦሎምፒክ የተሳትፎ ታሪኳ ከፍተኛውን ውጤት ልታስመዘግብ የምትችልበት ተስፋ ተፈጠረ፡፡ ከወር በፊት ስፖርት አድማስ ከኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ኮሚቴ ኤግዚኪዊቲቭ ዲያሬክተር አቶ ታምራት በቀለ ጋር ባደረገው ውይይት በለንደን ኦሎምፒክ ለኢትዮጵያ ስንት ሜዳልያ እንጠብቅ የሚል ጥያቄ ተነስቶ ነበር፡፡ አቶ ታምራት…
Rate this item
(0 votes)
በለንደኑ 30ኛው ኦሎምፒያድ ኢትዮጵያ በኦሎምፒክ የተሳትፎ ታሪኳ ከፍተኛውን ውጤት ልታስመዘግብ የምትችልበት ተስፋ ተፈጠረ፡፡ ከወር በፊት ስፖርት አድማስ ከኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ኮሚቴ ኤግዚኪዊቲቭ ዲያሬክተር አቶ ታምራት በቀለ ጋር ባደረገው ውይይት በለንደን ኦሎምፒክ ለኢትዮጵያ ስንት ሜዳልያ እንጠብቅ የሚል ጥያቄ ተነስቶ ነበር፡፡ አቶ ታምራት…