ስፖርት አድማስ
“ኮለኔል አወል አብዱራሂም በኢትዮጵያ እግር ኳስ አስተዳደር ከፍተኛ ልምድ እንዳለው ይታወቃል፡፡ ባለፈው አንድ አመት በኢትዮጵያ እግር ኳስፌደሬሽን ውስጥ በምክትል ፕሬዝዳንትነትና በሊግ ኮሚቴ ሰብሳቢነት እያገለገለ ነው፡፡ ስፖርት አድማስ ከኮለኔል አወል ጋር በኢትዮጵያ እግር ኳስ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ሰፊ ቃለምልልስ አድርጓል፡፡ ሁለተኛው…
Read 5046 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በታሪክ ለመጀመርያ ግዜ በ24 ብሄራዊ ቡድኖች ይሳተፋሉ • ማዳጋስካር፤ ብሩንዲና ሞሪታኒያ በታሪክ የመጀመርያቸው ነው • ለሽልማት የተዘጋጀው 16.4 ሚሊዮን ዶላር ነው፡፡ እያንዳንዱ ቡድን በተሳትፎ ብቻ 475ሺ ዶላር ያገኛል፡፡ ሻምፒዮኑ የሚሸለመው ደግሞ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ነው • የሚሰለፉት 552 ተጨዋቾች…
Read 11791 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኮለኔል አወል አብዱራሂም በኢትዮጵያ እግር ኳስ አስተዳደር ከፍተኛ ልምድ እንዳለው ይታወቃል፡፡ ባለፈው አንድ አመት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ውስጥ በምክትል ፕሬዝዳንትነትና በሊግ ኮሚቴ ሰብሳቢነት እያገለገለ ነው፡፡ ስፖርት አድማስ ከኮለኔል አወል ጋር በኢትዮጵያ እግር ኳስ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ሰፊ ቃለምልልስ አድርጓል፡፡…
Read 2336 times
Published in
ስፖርት አድማስ
እጅጋየሁ ትውልዷ የኦሎምፒያኖች ከተማ በሆነችው የአርሲዋ በቆጂ ነው፡፡ ስድስት ልጆች በነበሩበት የዲባባ ቤተሰብ ሶስተኛዋ ነበረች፡፡ ኮለኔል ደራርቱ ቱሉ በ1992 እኤአ በባርሴሎና ኦሎምፒክ በ10ሺ ሜትር አሸንፋ የወርቅ ሜዳልያ በመጎናፀፍ የመጀመሪያውን ጥቁር አፍሪካዊት ኦሎምፒያን ስትሆን እጅጋየሁ ገና የ10 ዓመት ልጅ ነበረች፡፡ የደራርቱን…
Read 7667 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Monday, 13 May 2019 00:00
‹‹የኢትዮጵያና የአፍሪካን መልካም ገፅታና የላቀ ስኬት በዓለም ዙርያ ለመገንባትና ለማስተዋወቅ እንፈልጋለን››
Written by ግሩም ሠይፉ
የታላቅ የአፍሪካ ሩጫ መስራችና ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ጋሻው አብዛ በሐምሌ ወር ዋሽንግተን ዲሲ ላይ የኢትዮጵያ ቀን ከመከበሩ አንድ ሳምንት በፊት ታላቅ የአፍሪካ ሩጫ በሚል መጠሪያ በየአመቱ የሚካሄድና ብዙሃኑን የሚያሳትፍ ውድድር ይጀመራል፡፡ በ5ኪ ሜትር ርቀት የሚካሄደው የጎዳና ላይ ሩጫው ኖቫ ኮኔክሽንስ…
Read 27859 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ዋና ካምፑን 5400 ሜትር ላይ አድርጓል፤ ባለፈው ሰሞን 6090 ሜትር ከፍታ ላይ ያለውን ሌቡቼ ተራራን ወጥተዋል፡፡ • በዋናው ካምፕ የቴዲ አፍሮ እና የሮፍናን ሙዚቃዎች እየተሰሙ ናቸው፡፡ • የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ፤ ሁለተኛው ምስራቅ አፍሪካዊ እንዲሁም 8ኛው አፍሪካዊ • ቀጣይ እቅዱ ፓኪስታን…
Read 13843 times
Published in
ስፖርት አድማስ