ስፖርት አድማስ
ሰሞኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የሊግ ኩባንያን ለማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ልዩ ስብሰባ ለማድረግ መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ ዘንድሮ በሊጉ በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ 16 የኘሪሚየር ሊግ ክለቦችም ለስብሰባው እንዲዘጋጁ ጥሪ አድርጐላቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የክለብ እግር ኳስ ላይ ፕሬሚዬር ሊግ ትልቁ…
Read 3028 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በዓመት እስከ 620 ቢሊዮን ዶላር መዋዕለንዋይ፤ ከ62 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ፤ • ከ8000 በላይ የስፖርት ውድድሮች፤ ከ3.5 ቢሊዮን በላይ ተመልካች፤ ስፖርተኛ እና ፕሮፌሽናል አትሌት • ከ60 በላይ ቢሊየነሮች፤ ከ22.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ዓመታዊ ደሞዝ በዓለማችን የስፖርት ኢንዱስትሪው በየዓመቱ ከ480…
Read 4011 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2022 እኤአ ላይ ኳታር የምታስተናግደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ከዛሬ በኋላ 3 ዓመት ከ10 ወራት ከ5 ሳምንታት ይቀረዋል፡፡ ኳታር የዓለም ዋንጫውን ቅድመ ዝግጅቷን በብዙ ውዝግቦች ታጅባም ቢሆን በተሳካ ሁኔታ እያከናወነች ነው። ለዓለም ዋንጫው መስተንግዶ እስከ 10 ቢሊዮን ዶላር ወጭ የሆነባቸው ስምንት…
Read 7328 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 15 December 2018 14:38
ስፖርታዊ ጨዋነት፣ የተመልካቾች ረብሻ፣ ሁከት እና ብጥብጥ በኢትዮጵያ ወቅታዊ እግር ኳስ
Written by Administrator
የጥናቱ ዳራ እና የችግርቹ ማብራሪያ በስፖርት ሜዳዎች ላይ የሚስተዋሉ ረብሻ፣ ብጥብጥ እና ሁከት ረዥም እድሜን ያቆጠሩ እና በተለያዩ ሀገራት በተለያየ መንገድ ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡ በተለይም እንደ እግር ኳስ ያሉ እና ንክኪ የሚበዛባቸው ስፖርቶች ለመሰል ባህሪያት ተጋላጭ በመኆን በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ፡፡ የተመልካቾች…
Read 5855 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አፍሪካ የወጣቶች ኦሎምፒክን እንድታዘጋጅ ጠይቀዋል የዓለም አቀፉ የኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር ANOC ሰሞኑን በጃፓን ዋና ከተማ ቶኪዮ ላይ 23ኛውን ጠቅላላ ጉባኤ ሲያካሂድ የኦዲት ሪፖርት ያቀረቡት ወይዘሮ ዳግማዊት ግርማይ የዓለም ወጣቶች ኦሎምፒክን አፍሪካ እንድታዘጋጅ በመጠየቃቸው በፕሬዝዳንት ቶማስ ባች ተደነቁ፡፡ የ206 ብሄራዊ ኦሎምፒክ…
Read 7623 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በዓመቱ አዲስ አትሌትና ምርጥ ፎቶ ዘርፎች አትሌት ሰለሞን ባረጋ በእጩነት ይወዳደራል • የ5ሺ ሜትር ሪከርድን መስበር ይፈልጋል የ18 ዓመቱ አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ2018 የአይኤኤኤፍ የአትሌቲክስ አዋርድ ላይ በሁለት የሽልማት ዘርፎች ለውድድር የቀረበ ሲሆን በ5ሺ ሜትር የዓለም ሪከርድ ለመስበር እንደሚፈልግ…
Read 3047 times
Published in
ስፖርት አድማስ