ስፖርት አድማስ
በ21ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ ከፍተኛ ድምቀት ከፈጠሩ የተሳታፊ አገራት ደጋፊዎች ከመካከለኛውና፤ ደቡብ አሜሪካ የአትላንቲንክ ውቅያኖስን ተሻግረውና የአፍሪካን አህጉር አልፈው ራሽያ የገቡት ናቸው። በ11 ከተሞች በተደረጉት 48 የምድብ ጨዋታዎች ላይ ከአውሮፓውያን፤ ከአፍሪካውያንና ከኤስያውያን ደጋፊዎች ይልቅ የሜክሲኮ እና የላቲን አሜሪካ ህዝቦች ከአዘጋጇ…
Read 1724 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ክፍል 1የ21ኛውን የዓለም ዋንጫ መክፈቻና ያስተናገደችውና የዋንጫ ጨዋታው የሚካሄድባት የራሽያ ዋና ከተማ ሞስኮ በታሪካዊ ቅርሶች፤ ስነህንፃዎች፤ መሰረተልማቶች እና በሰለጠኑ ህዝቦች ያሸበረቀች ናት፡፡ በሞስኮ ስፖርቲቭና በተባለው አካባቢ የሚገኘው የራሽያ ብሄራዊ ስታድዬም ሉዝሂኒኪ ከ78ሺ በላይ ተመልካች የሚያስተናግድ ሲሆን ስታድዬሙ በ21ኛው የዓለም ዋንጫ…
Read 5867 times
Published in
ስፖርት አድማስ
~99 ዳኞች ከ46 አገራት ተመርጠዋል፡፡ ~36 ዋና ዳኞች በነፍስ ወከፍ 57ሺ ዩሮ (በየጨዋታው 2500 ዩሮ) ~63 ረዳት ዳኞች በነፍስ ወከፍ 20ሺ ዩሮ (በየጨዋታው 1600 ዩሮ) ~ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማና ዳኝነት በኢትዮጵያ 13 VAR ዳኞችና ሌሎች ባለሙያዎች በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ…
Read 4211 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ይህ በ21ኛው የዓለም ዋንጫ የሚሳተፉ 32 ብሄራዊ ቡድኖች የሚመሩ 32 ዋና አሰልጣኞች ዓመታዊ ደሞዛቸውን በማነፃፀር የወጣው ደረጃ ነው፡፡ ባለፈው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ጣሊያናዊው ፋብዮ ካፔሎ በ9.09 ሚሊዮን ዩሮ ዓመታዊ ደሞዝ አንደኛ ነበሩ፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በ3.85 ሚሊዮን ዩሮ ዓመታዊ ደሞዝ መሪነቱንየተቆጣጠረው…
Read 3484 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ3 ሳምንት በፊት ለዋና አሰልጣኝ ዶክተር ወልደመስቀል ኮስትሬ እና ለአትሌት ሻምበል ምሩፅ ይፍጠር ማስታወሻ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ ሆኖባቸው የተሰሩት ሁለት ሃውልቶች በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በተተከናወነ ስነስርዓት መመረቃቸው ይታወሳል፡፡ የኢፌዲሪ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ…
Read 8974 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• 736 ተጨዋቾች ይሳተፋሉ 1120 በመጀመርያ እጩ የቡድን ስብስብ በፊፋ ተመዝግበዋል፡፡• 32 ቡድኖች በ10.43 ቢሊዮን ዩሮ የሚተመን የተጨዋቾች ስብስብ የሚገነቡ ይሆናሉ• በዝውውር ገበያ የዋጋ ተመን ሊዮኔል ሜሲ ከአርጀንቲና 180 ሚሊዮን ዩሮ፤ ኪላን ማብፔ ከፈረንሳይ 120ሚሊዮን ዩሮ ፤ ክርስትያኖ ሮናልዶ ከፖርቱጋል…
Read 4976 times
Published in
ስፖርት አድማስ