ስፖርት አድማስ
በነገው እለት የሚከፈተው የአውሮፓ እግር ኳስ የተጨዋቾች የዝውውር ገበያ ቀዝቃዛ እንደሚሆን ተጠበቀ፡፡ ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ የዝውውር ወቅት የወጣው 225 ሚሊዮን ፓውንድ ሲሆን ዘንድሮ ግማሹ እንኳን ወጪ እንደማይሆን መረጃዎች እየገለፁ ናቸው፡፡ ዴሊዮቴ በሰራው ጥናት በዘንድሮው የአዲስ ዓመት የዝውውር መስኮት የአውሮፓ ክለቦች…
Read 3526 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2012 ኢትዮጵያን በመወከል በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የሚወዳደረው ቅ/ጊዮርጊስ ስፖንሰሮችን በመማረክ፣ የስታድዬም ግንባታውን በማቀላጠፍ እና የገቢ ምንጮቹን በማስፋት የያዘው የፕሮፌሽናሊዝም አቅጣጫ ለአገሪቱ እግር ኳስ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊኖረው እንደሚችል ተመለከተ፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፈር ቀዳጅ የሚባለው የቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ሰሞኑን ከኩባንያዎች…
Read 3263 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ2011 የዓለም ኮከብ ተጨዋች ለሚሸለመው የወርቅ ኳስ አሸናፊነት ለቀረቡ 3 የመጨረሻ ዕጩዎች የሚሰጠው ግምት በዓለም ዙሪያ አከራካሪ ሆኗል፡፡ 3ቱ የመጨረሻዎቹ እጩዎች የባርሴሎናዎቹ ሊዮኔል ሜሲ እና ዣቪ ኧርናንዴዝ እንዲሁም የሪያል ማድሪዱ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ናቸው፡፡ አሸናፊው ከ2 ሳምንት በኋላ በዙሪክ በሚከናወን ስነስርዓት…
Read 5987 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ2004 የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ከተጀመረ 3 ሳምንት ቢያልፈውም በአዲስ አበባ ስታድዬም እና በሌሎች የክልል ከተሞች የሚደረጉ ጨዋታዎች በተመልካች ድርቅ መመታታቸው አሳሰበ፡፡ የአምናው ሻምፒዮን ኢትዮጵያ ቡና እና የጥሎ ማለፍ አሸናፊው ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዲስ አበባ ስታድዬም የሚገናኙ ሲሆን ይሄው ጨዋታ በተመልካች ድርቅ…
Read 2718 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ማን. ሲቲ ነገ በሜዳው ኢትሃድ ስታድዬም አርሰናልን የሚገጥመው አሸንፎ መሪነቱን ለመጠበቅ ሲሆን አርሰናል ከዋንጫ ተፎካካሪነት ለመግባት በሚያስችለው ውጤት ላይ እንደሚያነጣጥር ተገለፀ፡፡ ከሻምፒዮንስ ሊግ ከተባረረ በኋላ በፕሪሚዬር ሊግ ያልተሸነፈበት ብቃቱ ባለፈው ሰኞ በቼልሲ የተደፈረበት ማን. ሲቲ በያዘው አቋም የበላይነት እንደሚያገኝ ግምት…
Read 7472 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ35ኛው የሴካፋ ታስከር ሲኒዬርስ ቻሌንጅ ካፕ ዛሬ በዳሬሰላም ሲጠናቀቅ ለደረጃ ሱዳን ከታንዛኒያ እንዲሁም ኡጋንዳና ሩዋንዳ ለዋንጫ ይጫወታሉ፡፡ የሴካፋ ዋንጫን ለ11 ጊዜያት በመውሰድና ለ34ኛ ጊዜ ተሳትፎ በማድረግ የሚመራው የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን በ15 ጊዜ ተሳትፎ 1ጊዜ ዋንጫ የወሰደውን የሩዋንዳ ቡድን እንደሚያሸንፍ ተገምቷል፡፡…
Read 3412 times
Published in
ስፖርት አድማስ