Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
161ኛው የማንቸስተር ደርቢ ትኩረት ስቧልማን. ዩናይትድ ከማን. ሲቲ ነገ በኦልድትራፎርድ የሚያደርጉት የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታ በዓለም ዙሪያ እስከ 1.4 ቢሊዮን ተመልካች በቴሌቪዥን እንደሚታደመው ተጠበቀ፡፡ የማን. ዩናይትዱ ሉዊስ ናኒ በሜዳችን ስንጫወት ማንም ሊያሸንፈን አይችልም ብሎ ሲናገር፤ የሲቲው አማካይ ኒጄል ዲጆንግ በበኩሉ ጨዋታውን…
Saturday, 22 October 2011 12:28

በ30ኛውኦሎምፒያድ ለንደን ላይ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ቡድን ዝግጅት በቂ ትኩረት ያስፈልጋል፡፡ለተሳትፎ የሚያበቃ ሚኒማን ለማሟላት 8 ወራት ቀርተዋል፡፡ኢትዮጵያ 27 ኦሎምፒያኖች በአትሌቲክስ ብቻ ፤ ኬንያ 43 ኦሎምፒያኖች በአትሌቲክስና በውሃ ዋና ያሰልፋሉ፡፡ኬንያ የኦሎምፒክ ቡድኗን በሚያዚያ ወር ለማሳወቅና የመጨረሻ ዝግጅቷን በእንግሊዝ፣ ብሪስቶል እንደምታከናውን ሲገለፅ፤ በኢትዮጵያ በኩል የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ከ205…
Rate this item
(0 votes)
ከ6 ሳምንታት በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ጎዳናዎች ላይ ለሚካሄደውና 10ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ሲካሄድ የነበረው ምዝገባ በ9 ቀናት አለቀ፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጆች በ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ለመሆን 36ሺ ስፖርተኞች በ9 ቀናት ጊዜ ውስጥ መዝግበው መጨረሳቸውን…
Rate this item
(0 votes)
ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዛሬ በአንፊልድ ከሊቨርፑል የሚያደርጉትን ጨዋታ ከኤልክላሲኮ በላይ ነው ብለው ተናገሩ፡፡ ፈርጊ የሊቨርፑልና የማን ዩናይትድ ጨዋታ የፕሪሚዬር ሊጉ ብቻ ሳይሆን የምንዜም የዓለማችን ምርጥ ደርቢ ብለው ሲናገሩ ምናልባትም የሚመጣጠነው ሁለቱ የስኮትላንድ ክለቦች ሬንጀርስና ሴልቲክ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው በማለትም ተናግረዋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
7 ክለቦች እየተሳተፉበት የሚገኘው የአዲስ አበባ ዋንጫ በተመልካች ብዛት የተሟሟቀ ቢመስልም የቡድኖች አቋም ብዙም እንዳላረካቸው ስፖርት አፍቃሪዎች ገለፁ፡፡ ውድድሩ ዕረቡ እለት ሲጀመር ከምድብ አንድ በመክፈቻው ጨዋታ መብራት ሃይል 3ለ1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ደደቢት ኢትዮያ ቡናን 2ለ1 ረትቶታል፡፡ ሃሙስ እለት መከላከያና…
Saturday, 15 October 2011 13:00

የቴቬዝ ጉዳይ አለየለትም

Written by
Rate this item
(0 votes)
ቴቬዝ በማን ሲቲ የመሰለፉ ጉዳይ አብቅቶለታል ያለው ማንቺኒ ትናንት አስተያየቱን ለስለስ በማድረግ ተጨዋቹ ለክለቡ ይጫወት አይጫወት የማውቀው ነገር የለም ሲል ተናገረ፡፡ ሮበርቶ ማንቺኒ ሰላም መፈለጉን በሚያሳይ ሁኔታ ቴቬዝን በቤቱ ተገኝቶ እንዲያወያየው የጋበዘ መሆኑን ከሰሞኑ የተሰሙ ዘገባዎች እያናፈሱ ቢሆኑም ተጨዋቹ በዚህ…