ስፖርት አድማስ
161ኛው የማንቸስተር ደርቢ ትኩረት ስቧልማን. ዩናይትድ ከማን. ሲቲ ነገ በኦልድትራፎርድ የሚያደርጉት የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታ በዓለም ዙሪያ እስከ 1.4 ቢሊዮን ተመልካች በቴሌቪዥን እንደሚታደመው ተጠበቀ፡፡ የማን. ዩናይትዱ ሉዊስ ናኒ በሜዳችን ስንጫወት ማንም ሊያሸንፈን አይችልም ብሎ ሲናገር፤ የሲቲው አማካይ ኒጄል ዲጆንግ በበኩሉ ጨዋታውን…
Read 3644 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኢትዮጵያ ቡድን ዝግጅት በቂ ትኩረት ያስፈልጋል፡፡ለተሳትፎ የሚያበቃ ሚኒማን ለማሟላት 8 ወራት ቀርተዋል፡፡ኢትዮጵያ 27 ኦሎምፒያኖች በአትሌቲክስ ብቻ ፤ ኬንያ 43 ኦሎምፒያኖች በአትሌቲክስና በውሃ ዋና ያሰልፋሉ፡፡ኬንያ የኦሎምፒክ ቡድኗን በሚያዚያ ወር ለማሳወቅና የመጨረሻ ዝግጅቷን በእንግሊዝ፣ ብሪስቶል እንደምታከናውን ሲገለፅ፤ በኢትዮጵያ በኩል የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ከ205…
Read 5597 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ6 ሳምንታት በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ጎዳናዎች ላይ ለሚካሄደውና 10ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ሲካሄድ የነበረው ምዝገባ በ9 ቀናት አለቀ፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጆች በ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ለመሆን 36ሺ ስፖርተኞች በ9 ቀናት ጊዜ ውስጥ መዝግበው መጨረሳቸውን…
Read 5408 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዛሬ በአንፊልድ ከሊቨርፑል የሚያደርጉትን ጨዋታ ከኤልክላሲኮ በላይ ነው ብለው ተናገሩ፡፡ ፈርጊ የሊቨርፑልና የማን ዩናይትድ ጨዋታ የፕሪሚዬር ሊጉ ብቻ ሳይሆን የምንዜም የዓለማችን ምርጥ ደርቢ ብለው ሲናገሩ ምናልባትም የሚመጣጠነው ሁለቱ የስኮትላንድ ክለቦች ሬንጀርስና ሴልቲክ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው በማለትም ተናግረዋል፡፡…
Read 2990 times
Published in
ስፖርት አድማስ
7 ክለቦች እየተሳተፉበት የሚገኘው የአዲስ አበባ ዋንጫ በተመልካች ብዛት የተሟሟቀ ቢመስልም የቡድኖች አቋም ብዙም እንዳላረካቸው ስፖርት አፍቃሪዎች ገለፁ፡፡ ውድድሩ ዕረቡ እለት ሲጀመር ከምድብ አንድ በመክፈቻው ጨዋታ መብራት ሃይል 3ለ1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ደደቢት ኢትዮያ ቡናን 2ለ1 ረትቶታል፡፡ ሃሙስ እለት መከላከያና…
Read 2954 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ቴቬዝ በማን ሲቲ የመሰለፉ ጉዳይ አብቅቶለታል ያለው ማንቺኒ ትናንት አስተያየቱን ለስለስ በማድረግ ተጨዋቹ ለክለቡ ይጫወት አይጫወት የማውቀው ነገር የለም ሲል ተናገረ፡፡ ሮበርቶ ማንቺኒ ሰላም መፈለጉን በሚያሳይ ሁኔታ ቴቬዝን በቤቱ ተገኝቶ እንዲያወያየው የጋበዘ መሆኑን ከሰሞኑ የተሰሙ ዘገባዎች እያናፈሱ ቢሆኑም ተጨዋቹ በዚህ…
Read 3295 times
Published in
ስፖርት አድማስ