ዜና
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ሃላፊዎች በሙስናና በሃብት ምዝበራ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።በቁጥጥር ስር ከዋሉት ሃላፊዎች መካከል የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ እና ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዶ/ር ታምራት ታገሰ ይገኙበታል።የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ለአንድ የዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቡድን መሪ የ790 ቀናት አበል እንዲሁም ለሌላኛው የፋይናንስ የቡድን…
Read 672 times
Published in
ዜና
ኬሮድ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ለአራተኛ ጊዜ በትናንትናው ዕለት በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። የ15 ኪሎሜትር የሩጫ ውድድርን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ስፖርታዊ ፍልሚያዎች ተደርገዋል።የባሕል እና ስፖርት ሚኒሰቴር የስፖርት ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ አትሌት ሰለሞን ባረጋ፣ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በውድድሩ…
Read 380 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2024 21:01
“የትጥቅ ተፋላሚዎች በምክክር ሂደቱ እንዲሳተፉ የሚያስችል አቅም አለን” - የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን
Written by Administrator
የትጥቅ ትግል ተፋላሚዎች ደህንነታቸው ተጠብቆ በምክክሩ ላይ እንዲሳተፉ የሚያስችል አቅም እንዳለው የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ባለፈው ረቡዕ ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓ.ም በጽሕፈት ቤታቸው ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ለተፋላሚዎቹ አስቻይ ሁኔታዎች…
Read 654 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2024 21:00
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ለመጓተቱ የፌደራል መንግሥት ተጠያቂ ተደረገ
Written by በሚኪያስ ጥላሁን
የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል፤ “የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ለመጓተቱ የፌደራል መንግስትን ተጠያቂ አድርገዋል። ባለፈው ሰኞ ሃምሌ 8 ቀን 2016 ዓ.ም ከራዲዮ ፍራንስ ኢንተርናሽናል (RFI) ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት ዶ/ር ደብረፅዮን፤ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ሁለት ዓመት ቢቆጠርም፣ አፈጻጸሙ…
Read 751 times
Published in
ዜና
“ነዋሪው ቅሬታውን የሚሰማው አካል የለም”- የከተማ አስተዳደሩ ነገ በጉዳዩ ዙሪያ ነዋሪውን ያወያያልበአማራ ክልል፣ አዊ ዞን፣ አንከሻ ጓጉሳ ወረዳ፣ ግምጃ ቤት ከተማ በቡድን የተደራጀ የዘረፋ ድርጊት መስፋፋቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል። ይኸው የዘረፋ ድርጊት የሚፈጸመው የጦር መሳሪያ በመጠቀም መሆኑንም አክለው ተናግረዋል።ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸው…
Read 791 times
Published in
ዜና
Sunday, 14 July 2024 11:43
በሱዳን ጦርነት የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ደህንነት አደጋ ላይ መውደቁን ተገለፀ
Written by Administrator
በሱዳን አሁንም በቀጠለው የእርስ በርስ ጦርነት ሳቢያ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ደህንነት አደጋ ላይ እንደወደቀ ሂዩማን ራይትስዎች አስታውቋል። ስደተኞቹ በሱዳን ጦር ሃይሎችና በሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች እንግልት እየተፈጸመባቸው መሆኑን ተቋሙ አመልክቷል።የተቋሙ የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ላቲሺያ ባድር እንደጠቆሙት፤ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነቱ…
Read 692 times
Published in
ዜና