ዜና
ሽልማቱን ላለፉት 3 ተከታታይ አመታት ተቀብሏልየኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ በያዝነው ሳምንት በአልጀርስ በተካሄደው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር 46ኛ አመታዊ ጉባኤ ላይ፣ የአመቱ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ተብሎ መሸለሙን አስታወቀ፡፡አየር መንገዱ ለአመቱ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማት የበቃው በ2013 የበጀት አመት…
Read 1864 times
Published in
ዜና
የማህበሩንና የቤት ገዢዎችን ችግር ለመፍታት ኮሚቴ ተቋቁሟል አክሰስ ሪል እስቴት አክሲዮን ማህበር ካለበት እዳ ይልቅ ሃብቱ እንደሚበልጥ ተገለፀ፡፡ የማህበሩንና የቤት ገዢዎችን ችግር ለመፍታት ከትልልቅ ሚኒስቴር መ/ቤቶችና ከባለ ድርሻ አካላት የተወጣጡ የአብይና የቴክኒክ ኮሚቴዎች ተዋቅረዋል፡፡ ከትላንት በስቲያ በንግድ ሚኒስቴር በተሰጠው ጋዜጣዊ…
Read 5325 times
Published in
ዜና
ከ140ሺ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ አልተጠናቀቀምበአዲስ አበባ መሚገነቡ የ20/80፣ 10/90 እና 40/60 እንዲሁም ከመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት ተመዝጋቢዎች በቁጠባ መልክ የተሰበሰበው ገንዘብ 4.1 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገለፀ፡፡በሥራ ተቋራጮችና በአማካሪ ኩባንያዎች ብቃት ማነስ ሳቢያ ከ140ሺ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች…
Read 4585 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 November 2014 10:53
በሽብር የተከሰሱ የፓርቲ አመራሮች የዋስትና ጥያቄ በፅሁፍ እንዲቀርብ ቀጠሮ ተሰጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ሰሞኑን የሽብር ክስ የቀረበባቸው የአንድነት፣ የአረና እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና የሌሎች ተከሳሾች ጠበቆች፤ የዋስትና ጥያቄያችንን በፅሁፍ እናቅርብ በማለታቸው ፍ/ቤቱ የዋስትና ጥያቄውን መርምሮ ብይን ለመስጠት በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ተከሳሾቹ ባለፈው ረቡዕ የዋስትና ጥያቄ አቅርበው ፍ/ቤቱ ጥያቄያቸውን መርምሮ ብይን ይሰጣል ተብሎ የተጠበቀ…
Read 2206 times
Published in
ዜና
የ24 ሰዓት ሰላማዊ ሰልፍና ህዝባዊ ውይይት ለማካሄድ ታቅዷል እውነተኛ ምርጫ ካለ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያሸንፋሉ ብለዋል ከሁለት ሳምንት በፊት በዘጠኝ ብሔር ተኮርና ህብረ - ብሄር ፓርቲዎች የተመሰረተው የፓርቲዎች ትብብር፤ የህዳር ወር የተግባር እንቅስቃሴውን ሰሞኑን ይፋ ተደርጓል፡፡ ስድስት ዋና ዋና እንቅስቃሴዎችን ለመከወን…
Read 3463 times
Published in
ዜና
ከአልሸባብና ደቡብ አፍሪካ ከሚገኝ የሽብር ቡድን ጋር ግንኙነት ነበራቸው ተብሏል መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል በጅሃድ ጦርነት እስላማዊ መንግስት ለማቋቋም በጅማ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች፤ ሰሞኑን ፍ/ቤት ቀርበው ክሣቸው ከተሰማ በኋላ የክስ መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በፌደራሉ ከፍተኛ…
Read 5360 times
Published in
ዜና