ዜና
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና ከአራት ዓመት በፊት የዲሲፕሊን ጥሰት ፈፅማችኋል በሚል በቀድሞው የስራ አስፈፃሚ ከፓርቲው የተሰናበቱት የእነ አቶ ማሙሸት አማረ ውዝግብ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ መኢአድ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ላይ በጽ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ እነ አቶ ማሙሸት የመኢአድ ህፈት ቤት…
Read 3341 times
Published in
ዜና
ለሁለት ሳምንታት የዘለቀው የ“ጎጆ እቁብ” የአባልነት ምዝገባ ላልተወሰነ ጊዜ ማቆሙንና ገንዘብ የመሰብሰብ ስራው እንዳልተጀመረ መስራቹ አቶ ናደው ጌታሁን የገለፁ ሲሆን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ከእቁቡ ጋር ይሰራሉ የተባሉ አምስት ባንኮች ምንም አይነት የሥራ ግንኙነት እንደሌላቸው አስታውቀዋል፡፡ “ጐጆ እቁብ” ለአዲስ አድማስ…
Read 2931 times
Published in
ዜና
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ለመምከር ታስቦ በኢትዮጵያ፣ በግብጽና በሱዳን መካከል የተጀመረውና ከስምንት ወራት በፊት ተቋርጦ የነበረው የሶስትዮሽ ድርድር፣ በመጪው ሰኞ በሱዳን ርእሰ መዲና ካርቱም እንደሚቀጥል ኢጅፕት ኢንዲፐደንት ትናንት ዘገበ። ከግብጽ የመስኖ ሚኒስትር የተገኘውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ የሶስቱ ሃገራት…
Read 1976 times
Published in
ዜና
ዋንኞቹ የወንጀል ፈጻሚዎች እስከአሁን አልተያዙምህገወጡ “ማር” በመርካቶና በድፍን አዲስ አበባ ሲከፋፈል ነበር ስኳርን ለሰው ጤናና ደህንነት አደገኛ ከሆኑ ባዕድ ነገሮች ጋር በመቀላቀልና በማቅለጥ ማር አስመስለው እያመረቱ ለገበያ ሲያቀርቡ እጅ ከፍንጅ የተያዙት ተጠርጣሪዎች፣ እያንዳንዳቸው በአንድ ሺህ ብር ዋስትና እንዲለቀቁ የኮልፌ ቀራንዮ…
Read 2358 times
Published in
ዜና
የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ህንፃ እድሳት ሊደረግለት መሆኑን የማህበሩ ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ገለፁ፡፡ ከ55 ዓመት በፊት ለአርበኞች አገልግሎት እንዲሰጥ የተገነባው ህንፃው፤ ለአራት ወለል እስካሁን በወር የሚያስገባው ገቢ 79ሺህ ብር ብቻ እንደሆነና ፕሬዚዳንቱ ባስጠኑት ጥናት ከእድሳቱ በኋላ ከ1ሚ እስከ…
Read 1807 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 August 2014 11:12
ኮካኮላ 50ሺ ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
Written by Administrator
የኮካኮላ ፋውንዴሽንና ወርልድ ቪዥን ሪፕሌኒሽ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ በተባለው ፕሮጀክት አማካኝነት በትግራይ ክልል የህብረተሰቡን የጤና ሁኔታ ለማሻሻልና የማያቋርጥ ንፁህ ውሃ ለማቅረብ ያስችላል ያለውን የ19 ማሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ የአፍሪካ ኢኒሼቲቭ ሶስተኛው ፕሮጀክት ሲሆን ኢንሼቲቩ በኢትዮጵያ ላለፉት ሶስት አመታት ተመሳሳይ…
Read 1263 times
Published in
ዜና