ዜና
ኢህአዴግ “ህዝባዊ መሠረት” ካላቸው ፓርቲዎች ጋር ተወያይቶ የአገሪቱን ችግሮች እንዲፈታ ተጠየቀ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የኢትዮጵያን ወቅታዊና መሠረታዊ ችግሮች የመፍቻ አቅጣጫዎች ያመላክታል ብሎ ይፋ ባደረገው ማኒፌስቶው፤ በአሁን ወቅት አገሪቱ በዘርፈ ብዙ ውስብስብ ችግሮች ውስጥ እንደምትገኝ ጠቅሶ፤ ከነዚህ ችግሮች…
Read 4367 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 March 2013 13:32
ኢህአዴግ፤ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝና የህዝብ እሮሮ አሳስቦታል
Written by መታሰቢያ ካሣዬ metijossy@gmail.com
“አክራሪነትን ለመከላከል በቅድሚያ ውስጣችንን እናጥራ” መተካካቱ በሚፈለገው ሁኔታና መጠን መሄድ አልቻለም፤ “ነባር መሪዎች እስኪጃጁበት ድረስ ወንበሩን ይዘው መቀመጥ የለባቸውም” “ከአቶ መለስ ህልፈት በኋላ ትልቁ ፈተናችን የእርስ በርስ መተማመናችንን ማጠናከር ነበር፤ ተተኪዎች ብቃት ሊኖራቸው ይገባል” የመንግስት የሚዲያ ተቋማት ተተችተዋል፤ “የሚዲያ ሥራዎችን…
Read 6046 times
Published in
ዜና
የጋዜጠኛ ተመስገን ጠበቃ ተጨማሪ ጊዜ ጠየቁ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት፣ በሽብርተኝነት ከተፈረጁ ድርጅቶችና ሽብር ለመፈፀም ከሚፈልጉ ሰዎች ጋር ሰርታችኋል በሚል ተከሰው የተፈረደባቸው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እንዲሁም የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ የነበሩት የእነ አንዷለም አራጌ፣ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት…
Read 3503 times
Published in
ዜና
ራሳቸውን ለማጥፋት ከሞከሩት ስድስት ግለሰቦች ሦስቱ ተርፈዋል በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 25፣ በተለምዶ እሬሳ ማዞሪያ እየተባለ በሚጠራው ሠፈር ውስጥ ለበርካታ አመታት በህዝብ መፀዳጃ ቤትነት ሲያገለግል የቆየ ክፍል ውስጥ ሰሞኑን አንድ ረዳት ሳጅን ራሱን ሰቅሎ እንደተገኘ ምንጮች ገለፁ፡፡ ንብረትነቱ የቀበሌ…
Read 5243 times
Published in
ዜና
“በሕገወጥ መንገድ ስለገቡ ወደመጡበት መመለስ አለባቸው” - የወረዳው መስተዳድር በሚኖሩበት አካባቢ የእርሻ ቦታ በማጣታቸውና የተሻለ ሥራ ፍለጋ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ከአማራ ክልል ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያሶ ወረዳ ተዘዋውረው የከተሙ በርካታ ሰዎች በወረዳው ባለሥልጣናትና ፖሊሶች፤ ሰብአዊ መብታቸው ተጥሶ ከቀያቸው መፈናቀላቸውን…
Read 9747 times
Published in
ዜና
ኩላሊት ለመስረቅ ሙሉ መሳሪያና የኩላሊት ባለሙያ ያስፈልጋል - የሆስፒታሉ ባለሙያ በምንሊክ ሆስፒታል ኩላሊት ተሰርቋል በሚል በቀረበ አቤቱታ የተነሳ በሆስፒታሉ የአስክሬን ምርመራ ክፍል ላይ ምርመራ እንደተካሄደ ምንጮች የገለፁ ሲሆን፣ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች የኩላሊት ስርቆት ሊካሄድ አይችልም ሲሉ አስተባበሉ፡፡ የመኪና አደጋ ደርሶበት በምንሊክ…
Read 6711 times
Published in
ዜና