Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(0 votes)
ላለፉት 11 ዓመታት ኢትዮጵያን በፕሬዝዳንትነት የመሩት እና የሥራ ጊዜያቸውን አጠናቀው ከሥልጣን ለመውረድ የስድስት ወራት ዕድሜ የቀራቸው ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ በጠና ታመው ኮሪያ ሆስፒታል መግባታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ በኮርያ ሆስፒታል የሚገኙ ምንጮቻችን ለአዲስ አድማስ እንደጠቆሙት፤ ፕሬዚዳንቱ ከትናንት በስቲያ በጠና ታመው በኮርያ ሆስፒታል…
Rate this item
(0 votes)
ለፉት ሳምንታት ስለ ስብሀት መታመም በተደጋጋሚ ስሰማ ነበር፡፡ የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም የ7 ሰዓቱ የቴሌቪዥን ዜና አንባቢ “ዜና ዕረፍት” የሚለውን መርዶ ነጋሪ ዐ.ነገር ሲያሰማ የስብሀትን መርዶ ሊነግረን መሆኑን ወደ ሚቀጥለው ዐረፍተ ነገር ከመሸጋገሩ በፊት ነበር ያወቅኩት፡፡ በውስጤ የተፈጠረብኝን ስሜት…
Rate this item
(0 votes)
በ14ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያዊቷ መሰረተ ደፋር በ3ሺ ሜትር በመሳተፍ ለ5ኛ ተከታታይ ጊዜ የወርቅ ሜዳልያ እንደምትወስድ ተጠበቀ፡፡ አትሌት መሰረት ደፋር የምትሳተፍበት የዓለም የቤት ውስጥ የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ከ2 ሳምንት በኋላ በቱርኳ ከተማ ኢስታንቡል ሲካሄድ ከ178 አገራት የተውጣጡ 879…
Saturday, 03 March 2012 15:00

የአድዋ ድል

Written by
Rate this item
(15 votes)
ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቀላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤ *** ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻለብቻ፤ *** የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው፤ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው…
Saturday, 03 March 2012 14:19

ሙሰኝነት የሥርዓቱ አደጋ ሆኗል

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ቁርጠኛ ሌባ አለ፤ ቁርጠኛ ተዋጊ ግን የለም” - አቶ ስብሀት ነጋ “ሥርዓቱ ቁርጠኛ ሌቦችን ነው የሾመው ማለት ነው?” - አቶ ሞሼ ሰሙ የኢዴፓ ሊቀመንበር “እኔ ከ10 ዓመት በፊት የነገርኳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ይነግሩናል” - ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ “ቁርጠኛ ጠ/ሚኒስትር ቁርጠኛ…
Rate this item
(19 votes)
ኢትዮጵያ አንድ ትልቅ ሰው ጠፋባት፤ በስራዎቹ ውስጥ አፀደ መንፈሱ ይኖራልና እንጽናናለን፡፡ ስብሃትን በማድነቅ የሚከተሉት ሁሉ በሱ እጅ ጽሑፍ የሚከተበውን ስብሃትለአብ የሚለውን ስሙን አንብበዋል፡፡ ገና በልጅነቱ አዲስ አበባ ሲመጣ ስሙን ቢያሳጥረውም አባቱ መምሬ ገብረእግዚአብሔር ገብረዮሐንስ እና እናቱ ወይዘሮ መዓዛ ተወልደመድህን ያወጡለት…