Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(1 Vote)
መንግስት ልጃቸውን እንዳየሳክምላቸው እናት ተማፅነዋል በሊቢያው ፕሬዚዳንት ሙአመር ጋዳፊ ልጅ ቤት ውስጥ በሞግዚትነት ስትሰራ በነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ወጣት ሸዋዬ ሞላ ላይ የደረሰውን አስከፊ የአካል ጉዳት ይፋ ያደረጉት የሲ ኤን ጋዜጠኞች ነበሩ፡፡ የ30 ዓመቷ ሸዋዬ የጋዳፊ ልጅ በሆነው ሃኒባል ጋዳፊ ቤት ለአንድ…
Saturday, 27 August 2011 12:49

የጋዳፊ መጨረሻ አላማረም

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጋዳፊ አሁንም እየዛቱ ነው - አይጦችንና ከሃዲዎችን እንግደላቸው በማለትአማፂዎቹ በቦርሳ ውስጥ የምትገባና 2 ኪሎ የማትመዝን ሄሊኮፕተር ተጠቅመዋልጋዳፊ ከቤተመንግስት ስር 4 ሚ. ሰዎችን አመት ሙሉ የሚቀልብ ምግብ አከማችተዋልተማርከዋል የተባሉት የጋዳፊ ልጆች እስካሁን የት እንዳሉ አይታወቅምሲአይኤ እና የእንግሊዝ የስለላ ድርጅት በየፊናቸው ሊቢያ…
Rate this item
(3 votes)
አንዲት የ19 ዓመት ወጣት ሞታለች • እናቴ ከመቃብር በመላዕክት ታጅባ አርጋለች • ሦስት ልጆቿን በመንፈስ ቅዱስ ወለድኳቸው ትላለች፤ ባሏም ተስማምቷል • ህፃናትን ለሦስት ቀናት፤ አዋቂዎችን ለስምንት ቀናትስታፆም ነበር ..የሥላሴ መንፈስ በእኔ ላይ አድሯል፤ ከእግዚአብሔር የተላክሁ ማርያም ነኝ.. በሚል ድንኳን በመኖሪያ…
Rate this item
(1 Vote)
ከሁለት ዓመት በፊት በተጀመረውና ሊጠናቀቅ በተቃረበው የኢትዮጵያን አይዶል ውድድር ለአምስቱ ምርጥ ተፎካካሪዎች የሚደረገው ውድድር ይካሄዳል፡፡ ውድድሩ ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል፡፡በአስሩ የኢትዮጵያን አይዶል ምርጦች መካከል የሚካሄደው ውድድር አምስቱን ምርጦች ለመለየት የሚያስችልና ከፍተኛ ፉክክር የሚጠበቅበት እንደሆነ የኢትዮጵያን አይዶል ፕሮግራም አዘጋጅና…
Monday, 08 August 2011 14:14

መጥኔ ፕሬስና ኳስ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
መጥኔ ፕሬስና ኳስ የሀገር ህመምና ፈውስ ሁሉም የልቡ እስኪደርስ! መጥኔ ፕሬስና ኳስ ሁለቱም የነፃነት ዋስ ባንድ ፊት ያገር እስትንፋስ ባንድ ፊት የመዝናኛ ዳስ ልደቱን ከምጡ ሚወርስ ትግሉን በድል እሚክስ የህይወት መልክና ገበር፣ ይሄው ነው ፕሬስና ኳስ የዓለም ተፃራሪ ፀባይ፣ የሀገር…
Saturday, 06 August 2011 15:39

የተስፋ ትዝታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሳሚን ለመዳኘት የኳንተማ ሜካኒክስሀሳብን መጀመሪያ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ የኳንተም ሜካኒክስ ቲዎሪ ፈጣሪ የሚባሉት ፊዚሲስቶች ራሳቸው ..ስለ ኳንተም ማንም የሚያውቅ የለም.. ይላሉ፡፡ ስለ ሳሚ ለማወቅ የተነሳም ሰው ካለ ማወቅ የሚችለው ማወቅ ከፈለገው በጣም ያነሰ፣ ትንሽ፣ ኢምንት፣ ቅንጣት፣ ደቃቅ፣ ቀኒጥ. . . መሆኑን…