ዜና
Saturday, 20 July 2013 09:56
ተቃዋሚዎች፤ ከሃይማኖት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች በጥንቃቄ ሊያዙ ይገባል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ እና ናፍቆት ዮሴፍ
ከሃይማኖት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን መንግሥትም ሆነ ተቃዋሚዎች አጀንዳ አድርገው ማራገባቸው ለሃገሪቱ መፃኢ እድል ጠቃሚ አለመሆኑንና ሁለቱም ወገኖች ከዚህ ድርጊት መታቀብ እንዳለባቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች አሳሰቡ፡፡ በደሴ ከተማ የእስልምና ሃይማኖት አባት በሆኑት በሼህ ኑሩ ይማም ላይ የተፈፀመውን ግድያ መንግሥት በቶሎ አጣርቶ…
Read 17084 times
Published in
ዜና
በተጠርጣሪዎች ላይ የ240 ምስክሮች ቃል ተቀብያለሁ…ፀረ ሙስና ኮሚሽንበ5 ኩባንያዎች ላይ የተጀመረው የኦዲት ስራ እስከ ሐምሌ 30 ይጠናቀቃልአቶ ገ/ዋህድ ከመንግሥት የተሰጣቸውን መኖሪያ ቤት በ20 ቀን እንዲያስረክቡ ታዘዋል በሙስና ተጠርጥረው በታሰሩ የጉምሩክና ገቢዎች ባለስልጣን ኃላፊዎች ላይ ክስ ለመመስረት የፀረ ሙስና ኮሚሽን ለስድስተኛ…
Read 20004 times
Published in
ዜና
የቦይንግ ኩባንያ ዘመናዊ ምርት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድሪም ላይነር አውሮፕላን (“B787”) ባለፈው አርብ ለንደን ደርሶ ካረፈ በኋላ ጭራው አካባቢ እሳት ተነስቶበት መለብለቡ የሚታወስ ሲሆን፤ የቃጠሎው መነሻ ከሬዲዮ መገናኛ አንቴና ጋር የተያያዘ እንደሆነ በምርመራ ተረጋገጠ፡፡ የእንግሊዝ የአየር አደጋ ምርመራ ክፍል…
Read 16979 times
Published in
ዜና
በአክሲዮን ሽያጭ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዶ በአምስት አመታት ከ80 ሚ.ብር በላይ ለማግኘት ያልቻለው የህብር ስኳር አክሲዮን ማህበር፤ የባለአክሲዮኖች እልባት ያጣ ውዝግብ ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን፤ በርካታ ባለአክሲዮኖች ለንግድ ሚኒስቴር በድጋሚ አቤቱታ አቀረቡ፡፡ ከጠቅላላው የአክሲዮን ሽያጭ 8 በመቶ ድርሻ ያላቸው…
Read 13066 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በያዝነው ዓመት ከተለያዩ የታክስና የቀረጥ ምንጮች ከ84 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ለአዲስ አድማስ በላከው መረጃ አስታወቀ፡፡ ዘንድሮ የተሰበሰበው ገቢ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ13.5 ቢሊዮን ብር እንደሚበልጥ ተገልጿል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ የላከው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በዘንድሮ ዓመት…
Read 13890 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2013 09:50
በአዲስ አበባ ለመልሶ ማልማት የታጠሩ ቦታዎች የወንጀለኞች መሸሸጊያ እየሆኑ ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በአዲስ አበባ የፈረሱና ለመልሶ ማልማት ሥራ የተዘጋጁ የተለያዩ ቦታዎች የወንጀለኞች መሸሸጊያ እየሆኑ መምጣታቸውንና ህገወጦች ለዝርፊያና ወንጀሎችን ፈፅሞ ለመሸሸጊያ እያዋሏቸው እንደሆነ ተጠቆመ፡፡ አስተዳደሩ ችግሩን ለማስወገድ ጥረት አደርጋለሁ ብሏል፡፡ በከተማው ለኮንደሚኒየም ቤቶች ግንባታና ለተለያዩ የልማት ሥራዎች በሚል ምክንያት እየፈረሱ ባሉት ቦታዎች በህገወጥ…
Read 13887 times
Published in
ዜና