Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(0 votes)
የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሐሙስ እለት ባወጣው መግለጫ፤ “የሙስሊሙን ማህበረሰብ የማይወክሉ ፀረ የልማት ሃይሎች በሃይማኖት ሽፋን የፖለቲካ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ” ካለ በኋላ፤ በአወሊያ ት/ቤት ሽፋን ለቀረቡ ተገቢ ምላሽ እንደሰጠ ጠቅሶ፤ ከውጪ ሃይሎች ጋር በቅንጅት የሚያካሂደው ተግባር ህገወጥ ነው ብሏል፡፡ጥያቄውን በኮሚቴ አማካኝነት ካቀረቡት…
Rate this item
(2 votes)
ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ ጋዝ ላይት ባቀረበው የሙዚቃ ዝግጅት ነው ጃኖ ባንድ ስራውን“ሀ” ብሎ የጀመረው። አስር ወጣት ኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞችንና ድምፃዊያንን ያካተተው ጃኖ ባንድ፤ ከእስካሁኖቹ የአገራችን የሙዚቃ ቡድኖች ለየት የሚለው፤ የሮክ ባንድ በመሆኑ ብቻ አይደለም። ገና ከጅምሩ፤ የአሜሪካና የአውሮፓ መድረኮችን በማነጣጠር…
Saturday, 28 April 2012 14:08

የጊቤ ግድብን የተቃወመች ተሸለመች

Written by
Rate this item
(0 votes)
የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት ተብሎ የሚገነባውን የግልገል ጊቤ 3 ግድብ ለማስቆም ዘመቻ የምታካሂድ ኬንያዊት የአካባቢ ጥበቃ ተሸላሚ ሆነች። የ30 አመቷ አይካል አንጀሊ የግድቡን ግንባታ ለማስቆም የአካባቢ ጥበቃ ቡድን ያቋቋመችው ከሶስት አመት በፊት ሲሆን፤ በተመሳሳይ አለማቀፍ ቡድኖች ድጋፍ አማካኝነት ለግድቡ ግንባታ ታስቦ…
Rate this item
(1 Vote)
የቤተ ክርሥቲያን ራስ የሆነው ኢየሡሥ ክርስቶስ፤ ከ2000 ዓመታት በፊት በእሥራኤል ፍልሥጤም ሠላሣ ሶስት ዓመታት እንደ ሠው ሥጋ ለብሶ ከኖረ በኋላ፤ ዓርብ ዕለት ከቀኑ በዘጠኝ ሠዓት ግድም በጌተሠማኒ ጐሎጐታ ሲሰቀል ኃጢያትና መርገምት አብረውት ተሠቀሉ፡፡ የቤተ መቅደስ መጋረጃዎች ተቀደዱ፤ ፀሐይና ጨረቃ ተጋረዱ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
የግብፁ ህዝባዊ አብዮት ቀጣይ ሂደት እንደሆነ የተናገሩት በኢትዮጵያ የግብፅ አምባሳደር መሃመድ ኢድሪስ፤ የታህሪር አደባባይ ሰልፈኞች የጠየቁት የነፃነትን፣ ክብርንና ፍትሃዊነትን እንደነበር በማስታወስ አብዮቱ ገና አላበቃም፡ በምርጫ ሥልጣን ላይ የሚወጣው ፓርቲ ወይም ድርጅት ይሄን የህዝብ ፍላጐት እንዲያሟላ ይጠየቃል፤ ህዝቡ የጠየቀው ካልተሟላለት ግን…
Rate this item
(1 Vote)
የሸቀጦች ዋጋ መናር የዘንድሮውን የትንሣኤ በዓል ገበያ በእጅጉ አቀዝቅዞታል፡፡ የገበያው ዋጋ ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ ያሰቡትን ሳይሸምቱ ከገበያ የሚመለሱ ሸማቾች ቁጥር በርካታ ነው፡፡ የበዓል ገበያውን ለመቃኘትና ሻጭና ሸማቹን ለማነጋገር ሰሞኑን በተለያዩ የገበያ ስፍራዎች ተዘዋውረናል፡፡ በሁሉም አካባቢዎች ሸማቾች የሚያነሱት ጉዳይ የዋጋውን መናርና…