Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(4 votes)
ጥያቄያችን መሠረታዊ በመሆኑ ምላሽ ሳናገኝ ሥራ አንጀምርም - መምህራኑ መምህራን ማህበሩ ስለማይወክለን በስማችን መግለጫ ማውጣት አይቻልም - መምህራኑ ጭማሪው የተገኘው በመምህራን ማህበሩ ትግል ሆኖ እያለ አይወክለንም ማለት አይችሉም - የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ሊቀመንበር የመምህሩና የትምህርት ቢሮው መገናኛ ጋዘጣ አይደለም -…
Rate this item
(0 votes)
“እጅግ በጣም አስፈሪው ድህነት፣ ብቸኝነትና በሌሎች ያለመፈለግ ስሜት ነው” -ማዘር ቴሬ ኑዛዜ በብዙ አገሮች የተለመደ ጥንታዊ ሥርዓትና ልማድ ነው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 49 እና 50 ላይ ያዕቆብና ልጁ ዮሴፍ በሞቱ ጊዜ የትና እንዴት መቀበር እንዳለባቸው ወይም የአፅማቸው የመጨረሻው…
Rate this item
(0 votes)
አቶ ዳዊት ጌታቸው በፊት እግር ኳስ ተጨዋች ነበረ፡፡ ከኢትዮጵያ ከመውጣቱ በፊት ኢትዮ - ፎም በሚባል ቡድን ከመጫወቱም በላይ በዚያው ክለብ የኮሚቴ አባል ሆኖም ሠርቷል፡፡ ከ1986 ጀምሮ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ደግሞ አሁን ለሚኖርበት የቦስተን ከተማ ቡድን ለ4 ዓመት እንዲሁም ለሎስ አንጀለስ…
Rate this item
(9 votes)
ሰሞኑን ከአፀደ ህፃናት እስከ መሰናዶ ትምህርት ት/ቤት ለሚያስተምሩ መምህራን የተደረገውን የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ በተመለከተ፣ መንግስት ጭማሪው የመምህርነትን ሙያ ክብር የሚያስጠብቅ ነው ሲል መግለጫ መስጠቱን ተከትሎ መምህራን ተቃውሞአቸውን እየገለፁ ነው፡፡ የደመወዝ ጭማሪው “ክብር የሚነካ ነው ብለዋል - መምህራኑ፡የአገሪቱን የአኗኗር ሁኔታና የወቅቱን…
Rate this item
(0 votes)
ሰው ወደ ላይ ወጣ መልሶም ወረደ ቁልቁለት ሳይገታው የሰው ልጅ ወረደ - ወረደ ነጐደ አቀበት የወጣው ጉልበቱ ደከመ - ሕይወቱ በረደ፡፡ ስለ ሞት የሚገልፁት እነዚህ ስንኞች በ1960 ዓ.ም ባሳተሙት መፅሐፍ ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ ውልደትና ሞት እንደ አንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ…
Rate this item
(46 votes)
ቀትር ላይ ነው፡፡ ባለፈው ማክሰኞ ዕለት፡፡ ፀሐዩ አናት ይበሣል፡፡ በዚህ ሰዓት ነው አንዲት ወጣት ዝግጅት ክፍላችን የመጣችው፡፡ ዕድሜዋ ሃያዎቹ መጨረሻ ግድም የምትሆነዋ ወጣት የለበሰችው ነጭ የአገር ልብስ ቁመናዋን ያጐላላት ይመስላል፡፡ ወጣትዋ በተደጋጋሚ ተፈፅሞብኛል በምትለው ተደራራቢ በደል የተነሳ አዕምሮዋ መነካቱን ብትናገርም…