ዜና
ካቻ የተሰኘ የዲጂታል ፋይናንሲንግ ሰርቪስ የግል ክፍያ ሰነድ አውጪ በመሆን አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው የተባለው አገልግሎቱ ከብሔራዊ ባንክ የአገልግሎት ፈቃድ ያገኘ እና የሞባይል የገንዘብ ዝውውርና ሌሎች የፋይናንስ አገልግሎቶችን በተለያየ ደረጃና አማራጮች ያካተተ መሆኑ ታውቋል። ይህን ተከትሎ በካቻና በተለያዩ…
Read 1280 times
Published in
ዜና
ሀበሻ ቪው 4ኛ ዙር የፊልም ፌስቲቫሉን በለንደን ከተማ ሊያካሂድ ነውሀበሻ ቪው 4ኛ ዙር የፊልም ፌስቲቫሉን በእንግሊዝ አገር ለንደን ከተማ በቅርቡ ሊያካሂድ ሲሆን፤ የቅድመ መክፈቻ ሥነሥርዓቱን ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም ምሽት በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል አካሂዷል፡፡በዘንድሮው የለንደኑ የኢትዮጵያ ፊልም…
Read 1008 times
Published in
ዜና
“ሀዘኑ ሁሉም ቤት ስለገባ እርስ በርስ እንዳንፅናና አድርጎናል” ለሁለት ዓመታት በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ከትግራይ ሃይሎች ጎን ተሰልፈው ሲዋጉ ህይወታቸውን ያጡ የቀድሞ ተዋጊዎች መርዶ ዛሬ በይፋ ይነገራል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመርዶ መንገሩን ሂደት ተከትሎ፣ ከዛሬ ጥቅምት 3 ቀን ጀምሮ እስከ ፊታችን…
Read 1250 times
Published in
ዜና
መንግስት የተመድ ባለሥልጣን መግለጫውን እንዲያስተባብሉ ጠይቋልበኢትዮጵያ አሁንም የዘር ማጥፋትና ተያያዥ አሰቃቂ ወንጀሎች ስጋት በከፍተኛ ሁኔታ መኖሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዘር ማጥፋት መከላከል ልዩ አማካሪ ዋይረሙ ንደሪቱ ገለፁ። አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን በኢትዮጵያ (ICHREE) ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች…
Read 1220 times
Published in
ዜና
• በሃማስ ጥቃት የተገደሉ እስራኤላውያን ቁጥር 1300 የደረሰ ሲሆን፤ ከ3ሺ 300 በላይ ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል፡፡• በእስራኤል የአየር ድብደባ የሞቱ ፍልስጤማውያን ቁጥር 1ሺ 500 የደረሰ ሲሆን፤ 5ሺ 600 ሰዎች ቆስለዋል፡፡ • በእስራኤልና ሃማስ ጦርነት 27 አሜሪካውያን ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን፤ በሃማስ ከታገቱት…
Read 1862 times
Published in
ዜና
Friday, 13 October 2023 18:54
የአፍሪካ መንግሥታት በእስራኤልና ሃማስ ጦርነት የተለያዩ አቋሞችን አንፀባርቀዋል
Written by Administrator
ግብፅና ደቡብ አፍሪካ የአሸማጋይነት ሚናን መርጠዋል፤ኢትዮጵያስ?ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም በአሜሪካና አጋሮቿ የሽብርተኛ ድርጅት ተብሎ የተበየነው እስላማዊው የሃማስ ቡድን፣ በእስራኤል ላይ የፈፀመውን ድንገተኛ ጥቃት ተከትሎ፣ በተቀሰቀሰው የእስራኤል-ሃማስ ጦርነት ዙሪያ የአፍሪካ መንግስታት የተለያዩ አቋሞችን አንፀባርቀዋል - አንዱን ደግፈው ሌላውን…
Read 1573 times
Published in
ዜና